እውነተኛ ፍቅር

መስቀሉን ይሸከም

ሊሄድ በ’ኔ መንገድ

ሊከተል የሚወድ

ራሱን ይካድ…

ሥራህን ሥራ

በሁዳዱ መሬት መልካም በሚያፈራው

ሠራተኛው ጥቂት መኸሩ ብዙ ነው…

ድንቅ ነው ማዳንሽ!

‹‹አንተ አምላኬና መድኃኒቴ ነህና›› (መዝ. ፳፬፥፭)

ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ እንደተማጸነው
ድኅነትን ዐውቆ እንደተነበየው
አንተ ነህ መድኃኒት እስከመጨረሻው

እኔስ ሰው አማረኝ

ልጆችሽ

ፈጣሪዬ እግዚአብሔር