መስቀሉን ይሸከም

ሊሄድ በ’ኔ መንገድ

ሊከተል የሚወድ

ራሱን ይካድ…

ሥራህን ሥራ

በሁዳዱ መሬት መልካም በሚያፈራው

ሠራተኛው ጥቂት መኸሩ ብዙ ነው…

ድንቅ ነው ማዳንሽ!

ሰማዕታተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ!

‹‹አንተ አምላኬና መድኃኒቴ ነህና›› (መዝ. ፳፬፥፭)

ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ እንደተማጸነው
ድኅነትን ዐውቆ እንደተነበየው
አንተ ነህ መድኃኒት እስከመጨረሻው

እኔስ ሰው አማረኝ

ልጆችሽ

ፈጣሪዬ እግዚአብሔር

መስቀል

መስቀል የፍቅር ተምሳሌት

የዓለም ሰላምና አንድነት

ጠላት በቀራንዮ የተሸነፈበት

የሰው ልጅ ድኅነት

መስቀል