በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ያስተማራቸውን ዲያቆናት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመረቀ
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶማእከልያስተማራቸውንዲያቆናትማዕረገቅስናእንዲቀበሉበማድረግአስመረቀ ግንቦት ፲፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ላለፉት ሦስት ወራት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ዘጠኝ ወረዳዎች የተወጣጡ 17 ዲያቆናትን ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ከሠልጣኞቹ መካከል 8 ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ የተቀሩት ደግሞ ተጨማሪ የአቅም ማጎልበቻ ትምህርቶችን እንዲያገኙ መደረጉ ተገልጿል። ደቀ መዛሙርቱ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ሀገረ […]
