የአዲስ አበባ ማእከል 500 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መመረቃቸውን ገለጸ።
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል ቅዱስ ገብርኤል ማስተባበሪያ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ ሲያስተምራቸው የነበሩ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደብረ ጽጌ ፋንታ ቅድስት አርሴማ ወቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ማስመረቁን የማስተባበሪያው ኃላፊ አቶ ተሾመ ሙሉጌታ ገለጸዋል። በዕለቱም ትምህርተ ወንጌል በመጋቤ ሐዲስ መምህር ጥላሁን ታዬ ፣መዝሙርና ወረብ በተመራቂ ተማሪዎች የቀረበ ሲሆን […]
