Author Archive for: mkeditor
About Mahibere Kidusan
This author has not written his bio yet.
But we are proud to say that Mahibere Kidusan contributed 1094 entries already.
Entries by Mahibere Kidusan
በዓለ ደብረ ቁስቋም
ደብረ ቁስቋም በደቡብ ግብፅ የሚገኝ ተራራ ነው፡፡ ደብረ ቁስቋም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲሁም ቅዱስ ዮሴፍንና ቅድስት ሰሎሜን ይዛ ከስደት ሲመለሱ ያረፉበት ቦታ ነው፡፡
‹‹ኢየሱስ ክርስቶስንም በማምለክ ሊኖሩ የሚወዱ ሁሉ ይሰደዳሉ›› (፪ ጢሞ. ፫፥፲፪)
ስደት የተጀመረ በአባታችን በአዳምና፥ በእናታችን በሔዋን ነው፡፡ እነዚህ ወላጆቻችን ሕገ እግዚአብሔርን አፍርሰው በሞተ ሥጋ ላይ ሞተ ነፍስ፥ በርደተ መቃብር ላይ ርደተ ገሃነም ተፈርዶባቸው ለአምስት ሺሕ አምስት መቶ ዘመን ከነበሩበት ተድላ ደስታ ካለበት ገነት ተሰድደው ወደ ምድረ ፋይድ ወርደዋል፡፡
‹‹እንግዲህ እግዚአብሔር ያለማወቅን ወራት አሳልፎ አሁን በየቦታቸው ንስሓ ይገቡ ዘንድ ሰውን ሁሉ ያዛል›› (ሐዋ.፲፯፥፴)
ለጊዜው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ስብከት የሰበከው አሕዛብ ለነበሩ የአቴና ሰዎች ቢሆንም፤ ለእኛም ጭምር ትልቅ መልእክትን የያዘ ቃል ነው፡፡ በተለይም ‹‹እንግዲህ እግዚአብሔር ያለማወቅን ወራት አሳልፎ አሁን በየቦታቸው ንስሓ ይገቡ ዘንድ ሰውን ሁሉ ያዛል፤››…..
ቅዱሱን መስቀል ቀብሮ ማስቀረት ቤተ ክርስቲያንንም ማዳከም አይቻልም
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉ ሰዎች ዘንድ ስንፍና ነውና፤ ለምንድነው ለእኛ ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው›› በማለት የተናገረው መስቀል እና ቤተ ክርስቲያን ለሚያምኑ ሰዎች ተጋድሎው የክብር መገለጫ ሲሆን ለማያምኑት ግን ሞኝነት መስሎ ስለሚታያቸው ነው።
‹‹የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው›› (መዝ. ፵፭፥፯)
ቅዱስ ዳዊት እግዚአብሔር በረድኤት ከሕዝቡ ጋር እንደሆነ፤ በፍጻሜው ሰው ሆኖ ከእኛ ጋር እንደሚሆን ሲናገር ‹‹የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው›› አለ፡፡
‹‹እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ›› (ዮሐ.፲፬፥፮)
በወልድ ውሉድ፣ በክርስቶስ ክርስቲያን የተባልን ክርስቲያኖች ከተጠመቅንበት ጊዜ አንሥቶ የምንጓዝበት የድኅነት መንገድ መድኀነ ዓለም ነው፡፡
‹‹ኃጢአት ምን እንደሆነና ፍፃሜውንም ብታውቅ ትሸሸዋለህ›› ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ
ኃጢአት የኀሊናና የመንፈስ ሞት ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለው ‹‹የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው››…..
‹‹ሰላምን ፈልጉ ስለ እርስዋም ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ›› (ት.ኤር. ፳፱፥፯)
ሰላምን የሚያደፈርሱ ሰዎች በአምላክ መንግሥት ሥር እንዲኖሩ አይፈቀድላቸውም፡፡….
