የደቡብ ማእከላት የአንድነት ጉባኤ አካሔዱ፡፡
ሰኔ ፲ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በሐዋሳ ማእከል
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በሐዋሳ ማእከል አዘጋጅነት በደቡብ ማስተባበሪያ ሥር ያሉት የዘጠኝ ማእከላት ሥራ አስፈጻሚዎችና አባላት ከሰኔ ፫-፭ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም ድረስ በሐዋሳ ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የግቢ ጉባኤ አዳራሽ የልምድ ልውውጥና የአንድነት ጉባኤ አካሔዱ፡፡