ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
በሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ ሥርዓት ማለት ‹‹ሠርዐ›› ሠራ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ የምዕላድነት ዘር ያለው ስም ነው፡፡ ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ
This author has not written his bio yet.
But we are proud to say that Mahibere Kidusan contributed 1446 entries already.
በሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ ሥርዓት ማለት ‹‹ሠርዐ›› ሠራ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ የምዕላድነት ዘር ያለው ስም ነው፡፡ ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ
ማኅበረ ቅዱሳን ህብር ሚዲያ መካነ ድር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ-ክህነት ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አዲስ አበባ ማኅበረ ቅዱሳን አሜሪካ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን ድምጸ-ተዋህዶ(አሜሪካ) ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማዕከል ፓልቶክ የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን መጽሐፍት 1 የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን መጽሐፍ Normal 0 false false false EN-US X-NONE TH MicrosoftInternetExplorer4 […]
ልጆች የምንነግራችሁ ስለ ሥነ ፍጥረት ነው፡፡ እግዚአብሔር የሚታየውን ዓለም የፈጠረው በስድስት ቀናት ውስጥ ነው፡፡ ይህም በአንድ ቀን ለመፍጠር አቅም አጥቶ አይደለም፡፡ እርሱ ባወቀ ሁሉን በሥርዐትና በአግባቡ ለማድረግ ብሎ ነው እንጂ፡፡ ደግሞም ፈቃዱና ጊዜውም ስለሆነ ፍጥረታትን በስድስት ቀናት ውስጥ አከናወነ፡፡
መጋቢት 12 ቀን ከሰዓት በኋላ 6 ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ስብሰባ ማዕከል፡፡
የሚበሉትን ስጡአቸው(ክፍል አንድ)
ገዳሙ አንድ ሺሕ ስድስት መቶ ዓመታትን አስቆጥሯል
በሻምበል ጥላሁን
በዓለም የመጀመሪያው የምንኩስናና የገዳማውያን ኑሮ መሥራች የሆነው የአባ እንጦንስ ገዳም በግብፅ መንግሥት በዐሥራ አራት ሚሊዮን ዶላር ወጪ እድሳት ተደርጎለት ለአገልግሎት መዘጋጀቱን ቢቢሲ የካቲት 4 ቀን 2002 ዓ.ም ዘገበ፡፡ በግብፅ የሚገኘው የቅዱስ እንጦንስ ገዳም ከአንድ ሺሕ ስድስት መቶ ዓመት በላይ ዕድሜ ያለው ጥንታዊ ገዳም ነው፡፡