ሥርዓተ ቤተክርስቲያን

በሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ
 
ሥርዓት ማለት ‹‹ሠርዐ›› ሠራ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ የምዕላድነት ዘር ያለው ስም ነው፡፡ ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው፡፡