ቃል
ዲያቆን ዐቢይ ሙሉቀን ቃል የፊደላት ስብስብ ሆኖ ልናስተላልፈው የፈለግነውን ሐሳብ የሚሸከም የሐሳብ ወካይ መግለጫ ነው፡፡ ቃል የማይታይ፣ የማይዳሰስ፣ በጆሮ ብቻ የሚደመጥ ሲሆን ቋንቋ ትዕምርታዊ በመሆኑ እና ቃል ደግሞ የቋንቋ አንድ መዋቅር በመሆኑ በፊደላት አማካኝነት ይታያል፡፡ ይህ ጸሐፊ ብዕር ቀርጾ፣ ብራና ዳምጦ፣ ቀለም በጥብጦ በልቡናው ያለውን ሐሳብ ሲጽፈው ረቂቁ ይገዝፋል፤ የሚታይ፣ የሚዳሰስም ይሆናል፡፡ ስለዚህ ነው ቃል […]