06Epiphany1

የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

ጥር 10/2006 ዓ.ም.

በእንዳለ ደምስስ

የከተራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡

ከየአብያተ ክርስቲያናቱ ታቦታት በብፁዓን ሊቀነ ጳጳሳት፤ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ በሰንበት ትምህርት ቤተ መዘምራንና ምእመናን ታጅበው ወደ ጥምምቀት ባሕር በማምራት ላይ ይገኛሉ፡፡
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ፤ የቅዱስ በዓለ ወልድ፤ የታዕካ ነገሥት በዐታ ለማርያም፤ የመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም፤ የመንበረ መንግሥት ቅዱሰ ገብርኤል ታቦታት በአንድነት በመሆን ወደ ጃን ሜዳ በማምራት ላይ ይገኛሉ የሌሎቹም አድባራትና ገዳማት ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ በመቃረብ ላይ ናቸው፡፡

06Epiphany1    06Epiphany2   06Epiphany3

 

 06Epiphany4