የቤተ ክርስቲያን ታሪክ

በማኅበረ ቅዱሳን ትምህርት ክፍል
 
ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት ቤተ ክርስቲያን ምንም ፈተና ቢጸናባትም በእግዚአብሔር ኃይል ጠላቶቿን ድል እየነሳች በሐዋርያት ትምህርት ጸንታ ‹‹አሐቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን›› በመባል አንድነቷን አጽንታ ቆይታለች፡፡