የሰው ሰውነት ክፍሎች

ሐሴ 23 ቀን 2005 ዓ.ም. 

በመ/ርት ኖኀሚን ዋቅጅራ

ባለፈው ግእዝን ይማሩ አምዳችን ላይ የግእዝ ቁጥሮችን አጻጻፍና የንባብ ስያሜአቸውን ማቅረባችን የሚታወስ ነው፡፡ ዛሬ ደግሞ የሰውነት ክፍሎችን ማቅረባችንን እንቀጥላለን፡፡

የሰውነት ክፍሎች፣ ከአንገት በላይ የአካል ክፍሎች፣ /ክፍላተ አካላት ዘላዕለ ክሳድ/

የአንገት በላይ የአካል ክፍሎች ማለት ከእራስ ፀጉራችን ጀምሮ እስከ አንገታችን ድረስ ያሉትን የአካል ክፍሎች ያካተተ /የያዘ/ ክፍል ማለት ነው፡፡ እነዚህንም የአካል ክፍሎች ከዚህ በመቀጠል እንመለከታለን፡፡
ሰብእ – ሰው

– ሰብእ ዘተፈጥረ እምነ ሠለስቱ ባሕርየተ ነፍስ ምስለ አርባዕቱ ባሕርያተ ሥጋ ውእቱ
    ሰው የተፈጠረው ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ እና ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ነው፡፡

– ሠለስቱ ባሕርያተ ነፍስ ብሂል
    ሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ ማለት

፩. ሕያዊት – ሕዋሳትን የምታንቀሳቅስ ሕይወት ያላት
፪. ለባዊት – ልብ የምታደርግ /የምታስብ/
፫. ነባቢት – የምትናገር

አርባዕቱ ባሕርያተ ሥጋ ብሂል
 አራቱ የሥጋ ባሕርያት ማለት 

  • ነፋስ –  የነፋስነት ባሕርይ           – አፍ – አፍ
  •   እሳት – የእሳትነት ባሕርይ          – ስን – ጥርስ
  • ማይ – የውኃነት ባሕርይ            – ልሳን – ምላስ
  •   መሬት – የመሬትነት ባሕርይ        – ቃል – ቃል
  •   ድማሕ /ናላ/ – መሀል ራስ /አናት/  – ዕዝን – ጆሮ
  • ናላ – አናት                          – መልታህ – ጉንጭ
  •  ስእርት – የራስ ፀጉር                – አንፍ – አፍንጫ  
  • ጽፍሮ – ሹርባ                       – ከንፈር – ከንፈር
  • ድንጉዝ – ጥቅል ሥራ               – ሕልቅ – አገጭ
  • ድምድማ – የተበጠረ ጎፈሬ          – ጽሕም – ጢም
  • ሲበት – ሽበት                       – ክሳድ – አንገት
  •  ገጽ – ፊት                           – ምጉንጳ – የዐይን ሽፋን
  • ፍጽም – ግንባር                     – ዓይን – ዐይን
  • ከዋላ – ኋላ                                     የድምጽ ክፍላት
  • ቅርንብ – ቅንድብ                   – ፋጻ – ፍጨት            
  • ዕዝን – ጆሮ                         – ጒሕና – ጎርናና /ወፍራም/ ድምጽ   
  •  መልታህ – ጉንጭ                  – ቃና – የዜማ ድምጽ,  እስትንፋስ – ትንፋሽ