መንፈሳዊነት
ኦርቶዶክሳዊነት ርትዕት ሃይማኖት፣ ጽኑ እምነት፣ መልካም ምግባርና መንፈሳዊ እውቀት በአንድነት የተዋሐዱበት፤ አርአያ እግዚአብሔርን አጽንቶ በሐዋርያዊ የሕይወት ተጋድሎ እግዚአብሔርን በግብር ወደ መምሰል የሚታደግበት ፍጹም ሰማያዊ ሕይወት በመሆኑ፤ አባላት በየትኛውም ቦታ፣ ጊዜና ሁኔታ በማሰብ፣ በመናገር እና በመሥራት/በተግባር በሚገለጽ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ታንጸው፣ ፍኖተ አበውን ተከትለው፣ በታማኝነት እና በፈሪሐ እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለግላሉ::




የአዲስ አበባ ማእከል 500 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች መመረቃቸውን ገለጸ።
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል ቅዱስ ገብርኤል ማስተባበሪያ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ ሲያስተምራቸው የነበሩ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በደብረ ጽጌ ፋንታ ቅድስት አርሴማ ወቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ማስመረቁን የማስተባበሪያው ኃላፊ አቶ ተሾመ ሙሉጌታ ገለጸዋል። በዕለቱም ትምህርተ ወንጌል በመጋቤ ሐዲስ መምህር ጥላሁን ታዬ ፣መዝሙርና ወረብ በተመራቂ ተማሪዎች የቀረበ ሲሆን […]
የወላይታ ሶዶ ማእከል ለ8 ወራት ያስተማራቸውን 45 የበገና ዘማርያንን አስመረቀ።
በማኅበረ ቅዱሳን ወላይታ ሶዶ ማእከል በልማት ተቋም ሥር ለ8 ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩ 45 የበገና ዘማርያንን በወላይታ ሶዶ በኦቶና ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም አስመረቋል። በመርሐ ግብሩ የወላይታ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሰላም ቀሲስ ቦክቻ ኤንጋ፣ የኦቶና ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ መልአከ አርያም ዮሐንስ አያሌው […]
የቅዱስ ያሬድን ትሩፋት በዓለም የዕውቀት መድረክ ላይ ለማስተዋወቅ የምርምር ማእከላትን የማቋቋምና የዲጂታል ቅርስ አያያዝ ዘዴዎችን የመተግበር ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ።
በማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማእከል ከባሕር ዳር ሀገረ ስብከት እና ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በቅዱስ ያሬድ አበርክቶ እና በቅዱስ ያሬድ ዜማ ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን የሚዳስስ የዐውደ ጥናት ጉባኤ ተካሄዷል። በዐውደ ጥናት መርሐ ግብሩ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መልአከ ሰላም ኤፍሬም ሙሉዓለም፣ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ዋና ጸሐፊ መልአከ ብርሃን ፍሥሐ ጥላሁን፣ የባሕር […]
አውስትራሊያ ማእከል ዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር አካሄደ
በማኅበረ ቅዱሳን አውስትራሊያ ማእከል የተዘጋጀው “ዝክረ ቅዱስ ያሬድ” መርሐ ግብር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም (May 24, 2026) ተካሄዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ ያሬዳዊ ወረብ፣ የቅዱስ ያሬድን የሕይወት ታሪክ ከትውልድ እስከ መሰወር እንዲሁም ቅዱስ ያሬድ ከነገረ መለኮት ባሻገር ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ያደረገው አስተዋፅኦ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን ስለ ሦስቱ የዜማ ስልቶችና ስለ አምስቱ የዜማ መጻሕፍት […]
የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ።
የደብረ ልዑላን መድኃኔ ዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ላለፉት አምስት ዓመታት ያስተማራቸውን ፳፫ ደቀ መዛሙርት ግንቦት ፲፮/፪፳፲፰ ዓ/ም አስመርቋል። በማማያዝ ጉባኤ ቤቱ ዘመናዊ ባለ ሁለት ወለል የጉባኤ ቤቱን መንታ ሕንጻ ማስመረቁም ተነግሯል። የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በአጼ ቴዎድሮስ መሠረት ጣይነት የተጀመረና ጥንታዊ ጉባኤ ቤት ሲሆን በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት […]
ሰንበት ትምህርት ቤቶች ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ ተልእኮ መሳካት ያላቸው ሚና
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ትውልዱ ወደ ዘመናዊ ትምህርት በማዘንበል ሃይማኖቱን ችላ እንዳይል በማሰብ አባቶቻችን ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶን በማወቅ የሚያድግ፤ መልስ ያለው ትውልድ ለመፍጠር ከ1935-1940 ዓ/ም ባለው ጊዜ ሰንበት ት/ቤትን እንደመሠረቱ የሚታወቅ ሲሆን ቀጥሎም በ 1953 ዓ.ም መመሪያ ወጥቶለት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ትእዛዝ በየአጥቢያ ቤተ-ክርስቲያኑ ሰንበት ት/ቤት እንዲቋቋም የተደረገ ሲሆን በብፁዕ […]
“ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር እንደሚከናወን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል አስታወቀ
ግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል “ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር በዋናው ማእከል፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ማእከላት፣ በወረዳ ማእከላት እንዲሁም በግቢ ጉባኤያት እንደሚከናወን አስታውቋል። ማኅበረ ቅዱሳን ከያዛቸው ዕቅዶች መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዝሙራትን፣ የዜማ መሣሪያዎችንና ኪነ ጥበባትን በተመለከተ የተለያዩ መርሐ ግብራትን፣ ዐውደ ጥናቶችን […]
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ያስተማራቸውን ዲያቆናት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመረቀ
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶማእከልያስተማራቸውንዲያቆናትማዕረገቅስናእንዲቀበሉበማድረግአስመረቀ ግንቦት ፲፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ላለፉት ሦስት ወራት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ዘጠኝ ወረዳዎች የተወጣጡ 17 ዲያቆናትን ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ከሠልጣኞቹ መካከል 8 ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ የተቀሩት ደግሞ ተጨማሪ የአቅም ማጎልበቻ ትምህርቶችን እንዲያገኙ መደረጉ ተገልጿል። ደቀ መዛሙርቱ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ሀገረ […]
“ባለፉት 34 ዓመታት በአገልግሎት የራቁትን ማቅረብ፣ የቀረቡትን ደግሞ ለንስሐ ሕይወት ለእግዚአብሔር መንግስት ማብቃት ትልቅ ነገር ነው።” ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሶማሌ ጅግጅጋና የምሥራቅ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሶማሌ ጅግጅጋና የምሥራቅ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ የምስካየ ኃዙናን መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም የበላይ ኀላፊ ሊቀ ጳጳስ ተወካይ በጉባኤው ተገኝተው መመሪያ አስተላልፈዋል። […]
ማኅበረ ቅዱሳን 34ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን አከበረ
ማኅበረ ቅዱሳን 34ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በአበው ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በማኅበሩ ሕንጻ 3ኛ ወለል ንቡረ ዕድ ድሜጥሮስ አዳራሽ ከቀኑ 8 ሰዓት አክብሯል። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ […]