ወንህነሰ ንሰብክ ክርስቶስሃ ዘተሰቅለ
- (፩ኛ ቆሮ. ፩፥፳፫) -
"ወንሕነሰ ንሰብክ ክርስቶስሃ ዘተሰቅለ"
እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን

ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ
- (ሉቃ ፩፥፳፰) -
"ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ "
መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
