የቤተ ክርስቲያን ትምህርት የመልካም ምግባር መሠረት!
ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
የማኅበረ ቅዱሳን ጥናትና ምርምር ማእከል ሰኔ ፳፬ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም በማኅበሩ ሕንፃ ሦስተኛ ፎቅ አዳራሽ የጥናት ጉባኤ አዘጋጅቶ ነበር፡፡
This author has not written his bio yet.
But we are proud to say that Mahibere Kidusan contributed 1445 entries already.
ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
የማኅበረ ቅዱሳን ጥናትና ምርምር ማእከል ሰኔ ፳፬ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም በማኅበሩ ሕንፃ ሦስተኛ ፎቅ አዳራሽ የጥናት ጉባኤ አዘጋጅቶ ነበር፡፡
ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሦስቱም መንፈሳውያን ኮሌጆች የዘር ወቅት በኾነው በወርኃ ሰኔ ደቀ መዛሙርታቸውን አስመርቀዋል፡፡
ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
የተወደዳችሁ የድረ ገጻችን ተከታታዮች! በዛሬው ዝግጅታችን ስለ ዘመነ ክረምት መግባት፣ ሰኔ ፳፮ ቀን (በዕለተ ሰንበት) ስለሚነበቡ ምንባባትና ስለሚዘመረው መዝሙር የሚያስረዳ አጭር ጽሑፍ እንደሚከተለው ይዘንላችሁ ቀርበናል፤
ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮዋን እንጠንቅቅ፤ ድርሻችንን እንወቅ በሚል መሪ ቃል የአዳማ ማእከል በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ መልካም ፈቃድ በአዳማ ከተማ በደብረ ናዝሬት ኢየሱስ ደብር ያዘጋጀው ዐውደ ርእይ ከሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም ጀምሮ በሺሕ በሚቈጠሩ የናዝሬት (የአዳማ) ከተማና የአካባቢው ምእመናን እየተጐበኘ ይገኛል፡፡
ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
ወንጌል ባልተዳረሰባቸው ፳፫ ገጠርና ጠረፋማ አህጉረ ስብከት ላይ ትኩረት አድርጎ ከአህጉረ ስብከት፣ ከወረዳ ቤተ ክህነቶች፣ ከማእከላትና ወረዳ ማእከላት ጋር በመተባበር አዳዲስ አማንያንን በማስጠመቅ ላይ የሚገኘው በማኅበረ ቅዱሳን ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ዋና ክፍል የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ መርሐ ግብር በ፳፻፰ ዓ.ም የአገልግሎት ዘመን ዐሥራ አንድ ሺሕ አማንያንን ለማስጠመቅ ዐቅዶ ቢነሣም በእግዚአብሔር ቸርነት ከሃያ ሺሕ በላይ አዳዲስ አማንያን የሥላሴ ልጅነትን እንዲያገኙ አድርጓል፡፡
ሰኔ ፳፬ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
ይህ ኃይለ ቃል ከማኅበረ ቅዱሳን ምክትል ዋና ጸሐፊና የግቢ ጉባኤያት ማደራጃ ማስተባባሪያ ዋና ክፍል ሓላፊ ከአቶ እስጢፋኖስ ታፈሰ ንግግር የተወሰደ ሲኾን፣ ይኸውም የአቃቂ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ግቢ ጉባኤ ተማሪዎች በተመረቁበት ዕለት ተገኝተው ያስተላለፉት መልእክት ነው፡፡
ሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው
ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ቅዱሳንን ከተለያየ ዓለማዊ ሥራ ጠርቶ ቃሉን ለመስበክ፣ ስሙን ለመቀደስና ክብሩን ለመውረስ ያበቃቸው ቅዱሳን ብዙዎች ናቸው፡፡
ሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በዝግጅት ክፍሉ
ሰኔ ፳፫ ቀን በዛሬው ዕለት ንጉሥ ሰሎሞን፣ አባ ኖብ፣ ቅዱስ መርቆሬዎስ፣ ቅዱስ ቶማስ፣ ቅዱስ ፊልጶስና ሌሎችም ቅዱሳን ይታወሳሉ፡፡ በዛሬው ዝግጅታችን በመጽሐፈ ስንክሳር የተመዘገበዉን የንጉሥ ሰሎሞንን ታሪክ በአጭሩ ይዘንላችሁ ቀርበናል፤
ሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም
በደብረ ማርቆስ ማእከልና በዝግጅት ክፍሉ
ይህ ኃይለ ቃል የብፁዕ አቡነ ማርቆስ የምሥራቅ ጐጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ የበላይ ሓላፊ ንግግር ሲኾን፣ ኃይለ ቃሉን የተናገሩትም በደብረ ማርቆስ ከተማ ሰኔ ፲፪ ቀን ፳፻፰ ዓ.ም የባሕረ ጥምቀት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በተቀመጠበት ዕለት ነው፡፡
ይህ ታሪክ ብዙ ምሳሌዎች አሉት፡፡ ይኸውም፡- የሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ ቁመት በነገሥታት ዘመን የነበሩ የ፳፬ቱ ነቢያት፤ አንድም የ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ አምሳል ሲኾን፣ ወርዱ ደግሞ የ፲፪ቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው፡፡ ሦስቱ ድንጋዮች የሥላሴ አምሳል ሲኾኑ፣ ከታች አቀማመጣቸው ሦስት፤ ከላይ ሕንጻቸው አንድ መኾኑ የሥላሴን ሦስትነትና አንድነት ያመለክታል፡፡ የሠሩትም ሦስት ክፍል አድርገው ሲኾን፣ ይህም የመጀመሪያው የታቦተ አዳም፤ ሁለተኛው የታቦተ ሙሴ፤ ሦስተኛው የታቦተ ኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነው፡፡ ዳግመኛም የሦስቱ ዓለማት ማለትም የመጀመሪያው የጽርሐ አርያም፣ ሁለተኛው የኢዮር፣ ሦስተኛው የጠፈር ምሳሌ ነው፡፡