በተለያዩ ጊዜያት ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ ለተመረቃችሁ እህቶችና ወንድሞች በሙሉ

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ ኮርስና ልዩ ልዩ መርሐ ግብራትን የሚያከናውንበት የመማሪያ አዳራሽ እያሰራ ይገኛል። ነገር ግን ይህን አዳራሽ በራሱ ሰርቶ ለማጠናቀቅ የሚያስችል አቅም የለውም።

ስለሆነም ይህን አዳራሽ ለማጠናቀቅ የሁላችንም ኦርቶዶክሳዊያን ሐላፊነት ነውና በተለያዩ ጊዜያት የተመረቃችሁ የቀድሞው የግቢ ጉባኤው አባላት እንዲሁም ሌሎች በአዳራሽ ሥራው መሳተፍ የምትፈልጉ ኦርቶዶክሳዊያን በሙሉ በሚከተለው የግቢ ጉባኤው የሒሳብ ቁጥር የምትችሉትን ገንዘብ በማስገባት ድጋፋችሁንና እርዳታችሁን ታደርጉ ዘንድ ግቢ ጉባኤው ጥሪውን ያስተላልፋል። የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ 1000139923058 (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አክሱም ቅርንጫፍ) ለተጨማሪ መረጃ፡ 0918052641 (በላቸው መስፍን – የግቢ ጉባኤው አዳራሽ አሰሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ)

To media kifil