የመምህር አካለ ወልድ የሐዲስ ኪዳን የመጻሕፍት ትርጓሜ ት/ቤት የበግ ማድለብ ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው
መጋቢት 9 ቀን 2007 ዓ.ም
ከደሴ ማእከል
የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ከ20 በላይ የወረዳ ቤተ ክህነት ሲኖሩት፤ እነዚህም ብዛት ያላቸው ጥንታውያን ገዳማትና አድባራትን እንዲሁም የአብነት ት/ቤቶችን አቅፎ የያዘ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ካሉት ጥንታውያን የአብነት ት/ቤቶች የቦሩ ሥላሴ የመምህር አካለ ወልድ የሐዲስ ኪዳን የመጻሕፍት ትርጓሜ ት/ቤት አንዱ ነው፡፡

ከማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የተቀሰቀሰው እሳት በትናንትናው እለት ተባብሶ የነበረ ቢሆንም ወደ ሌላ ቦታ ሳይዛመት ከሸለቆው ውስጥ ለማዳፈን ጥረት የተደረገ መሆኑን የገዳሙ አበምኔት አባ ገብረ ማርያም ዛሬ ጠዋት በስልክ ገልጸዋል፡፡