Author Archive for: mkit
About Mahibere Kidusan
This author has not written his bio yet.
But we are proud to say that Mahibere Kidusan contributed 1445 entries already.
Entries by Mahibere Kidusan
በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንዳይሆን
“የእኛ ግዴታ ሲኖዶስ ያወጣውን ሕግ ማስከበር ነው” ሊቀ ኅሩያን ዓለም እሸት ገ/ጻድቅ
ባለፈው ጊዜ በሐዋሳ ከተማ በተለይም በደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የተፈጠሩትን ጉዳዮች አስመልክቶ ከሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ኅሩያን ዓለም እሸት ገ/ጻድቅ ጋር ያደረግነውን ውይይት የመጀመሪያ ክፍል የሐዋሳ ጉዳይ 1 በሚል ርዕስ አቅርበንላችሁ ነበር። የውይይታችን ቀጣይ ክፍል ደግሞ እነሆ፤ መልካም ንባብ። (ፎቶ፦ ሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ ከሚገኙት ጥቅሶች መካከል)
የነነዌ ህዝቦች (ለህጻናት)
በአንድ ወቅት ስሙ ዮናስ የተባለ ሰው ነበር፡፡ ከእለታት አንድ ቀን እግዚአብሔር አምላክ ለዮናስ እንዲህ አለው፡፡ «ወደ ነነዌ ከተማ ሂድ ለሕዝቡም በምትሰሩት የኃጢዓት ሥራ በጣም አዘኜባችኋለሁ፡፡ ይኼንን የምትሠሩትን ሥራ ካላቆማችሁ ከተማዋን አጠፋታለሁ» ብለህ ንገራቸው አለው፡፡ ነገር ግን ዮናስ እግዚአብሔር ያዘዘውን ማድረግ አልፈለገም፤ እየሮጠ ማምለጥ እና ከእግዚአብሔር መደበቅ ፈለገ ስለዚህም ዮናስ ከነነዌ ከተማ በተቃራኒው ወደ ምትገኘው አገር በመርከብ መሔድ ጀመረ፡፡
የሐዋሳ ጉዳይ 1

ትንሣኤ ግዕዝ
የጥንቱ ውበቱ
ጭራሽ ተዘንግቶ፣
ለብዙ ዘመናት
የሚያስታውስ አጥቶ፣
ተዳክሞ ቢያገኙት
ግዕዝ አንቀላፍቶ፣
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እና የ«ተሐድሶዎች» ቅሰጣ
ከ7500 በላይ አልባሳት ተሰበሰበ
‹‹በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ዝቅ አደረገ፡፡›› ፊልጵስዩስ 2፡6
ከታሪክ አንድ ገጽ
በአንዲት መንደር ውስጥ አንድ ሰው ነበረ፡፡ አንደበቱ ከጸሎት እጁ ከምጽዋት ልቡ ከጠዋሐት ተለይቶ የማያውቅ፤ ሰው ተጣላ ማን ያስታርቅ፣ ልጅ አገባ ማን ይመርቅ ቢባል በመጀመሪያ የሚጠራው እርሱ ነው፡፡