Author Archive for: mkit
About Mahibere Kidusan
This author has not written his bio yet.
But we are proud to say that Mahibere Kidusan contributed 1445 entries already.
Entries by Mahibere Kidusan
“የሚያየኝን አየሁት”
04/11/2003
መምሪያው ለቤተክርስቲያን ወጣቶች ተፈጠረ እንጂ ወጣቶች ለመምሪያው አልተፈጠሩም
/ምንጭ፦ሐመር መጽሔት 19ኛ ዓመት ቁጥር 2 ሰኔ 2003ዓ.ም/
ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ 1ጴጥ. 5፣ 3
ቤተክርስቲያናችን በዚህ ዘመን ትኩረት ሰጥታ ልትፈጽማቸው ከሚገባት ተግባራት አንዱ፤ ወጣቶች በቤተክርስቲያን ውስጥ ያላቸውን አገልግሎት ከመቼውም ጊዜ በላይ ማሳደግና ቤተ ክርስቲያን የምትሰጠውን መንፈሳዊ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ ትኩረት እንዲሰጠው የሚያደርጉ በርካታ ነገሮች አሉ፡፡ በዋናነት ግን ሥጋዊው ዓለም በቤተክርስቲያን ወጣቶች ሃይማኖታዊ ሕይወትና መንፈሳዊ አኗኗር ላይ እያሳደረ ያለው ጫና ነው፡፡ ከመረጃ ቴክኖሎጂ ማደግና እርሱን ተከትሎ እየሰፋና እያደገ የመጣው የሉላዊነትና ዘመናዊነት አሉታዊ ገጽታ ባመጣው ግፊት፤ ወጣቶች ባሏቸው ክርስቲያናዊ ኑሮና እሴቶች ላይ ፈተና ደቅኖባቸዋል፡፡
የመዝሙር ዐውደ ርዕይ ተከፈተ
የወልደ ነጎድጓድ ልጆች እንቅስቃሴ
ትምህርተ ጦም በሊቃውንት
ሰኔ 24/2003 ዓ.ም.
“የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሚና በአየር ንብረት ለውጥ” በሚል መሪ ቃል ጥናታዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ
ማኅበረ ቅዱሳን 20ኛውን ሐዋርያዊ ጉዞ በሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ በተሳካ ሁኔታ አደረገ
ሰኔ 20 ቀን 2003ዓ.ም
ማኅበረ ቅዱሳን በትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ዋና ክፍል ከግንቦት 19 – ሰኔ 1 ቀን 2003 ዓ.ም ድረስ በሰሜን ወሎ እና ደቡብ ትግራይ አህጉረ ስብከቶች ሃያ ሰባት ልዑካንን በመያዝ ሐዋርያዊ ጉዞ ማድረጉን በትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ዋና ክፍል መደበኛ መምህርና የሐዋርያዊው ጉዞ አስተባባሪ ቀሲስ ለማ በሱ ፍቃድ አስታወቁ፡፡
በክለሳ ላይ ያለው የግቢ ጉባኤያት ሥርዓተ ትምህርት ትግበራው በ2004 ዓ.ም ይጀመራል ተባለ፡፡
የእግዚአብሔር ኃይል(ለሕፃናት)
ሰኔ15 ፣2003 ዓ.ም