‹‹ሰላምን ፈልጉ ስለ እርስዋም ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ›› (ት.ኤር. ፳፱፥፯)

ሰላምን የሚያደፈርሱ ሰዎች በአምላክ መንግሥት ሥር እንዲኖሩ አይፈቀድላቸውም፡፡….

‹‹ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ፤ የጻድቅ መታሰቢያ ለዘለዓለም ይኖራል›› (መዝ.፻፲፩፥፮)

በአካለ ሥጋ ሕፃን ሆኖ ሳለ የአእምሮውን ብስለት ዐይተው የሕይወት መንገድ ስለመራህን አቡነ አረጋዊ መባል ይገባሃል አሉት…..

ያልተጻፈን ከማንበብ፣ የሌለን ታሪክ ከመጥቀስ መቆጠብ ያስፈልጋል

በጥፋት የታወሩ፣ በወንጀል የተጨማለቁ፣ በሐሰት ታሪክ የታጀሉ ወገኖች ቤተ ክርስቲያንን በጥፋተኝነት ሲወቅሷት፣ በቅኝ ገዥነት ሲያሳጧት ይደመጣሉ፡ እነዚህ ወገኖች ከእነሱ የተለየ አመለካከት ያላቸውን አካላት በመተቸት አንድም ተባባሪያቸው ለማድረግ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ተሳስታችኋል ብለው እንዳይተቿቸው በር በመዝጋት የሚጠቀሙበት ስልት ነው፡፡

የሀገራችንን ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተላለፈ የሰላም ጥሪ

‹‹ተገሐሥ እምዕኲይ ወግበር ሠናየ፤ ከክፉ ነገር ራቅ ሰላምን ፈልጋት›› (መዝ. ፴፫፥፲፪)

ማኅበራዊ ሕይወት

‹‹ማኅበራዊ ሕይወታችን የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመተሳሰብ፣የመከባበር፣ የመተጋገዝ፣ምንጭ ስለሆነ….

መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ

ስምና የስም ዓይነቶች

የስም ሙያ
ቃላት በዐረፍተ ነገር ላይ ያለ ሙያ ሊገቡ አይችሉም፡፡ ስምም ከቃል ክፍሎች እንደመሆኑ መጠን ያለ ሙያ በዐረፍተ ነገር ውስጥ ሊገባ አይችልም፡፡ ስም በዐረፍተ ነገር ውስጥ ሦስት ሙያዎች አሉት፡፡ እነሱም ባለቤትነት፣ ተሳቢነትና ቅጽልነት ናቸው፡፡

የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስደት በወርኀ ጽጌ (ከመስከረም ፳፮ እስከ ኅዳር ፭)

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በወርኀ ጽጌ ወደ ግብፅና ኢትዮጵያ ተሰዳ ነበር ፡፡ ጌታን ፀንሳ በነበረች ጊዜ ለዮሴፍ አንዳንድ ጊዜ እንደ ጽጌረዳ አበባ ቀይ ሁና፣ በሌላ ጊዜ ደግሞ እንደ ሮማን አበባ ነጭ ሁና ስትታየው፤  ቀይ የነበረው መልኳ ተለውጦ እንደ ሮማን አበባ ጸዓዳ ነጭ፣ ነጭ የነበረው እንደ ጽጌረዳ ቀይ ሲሆንና የሚያውቀው መልኳ ሲለዋወጥበት ዮሴፍ እየደነገጠ እርሷ መሆኗን ‹‹ማርያም›› እያለ ያረጋገጠጥ ነበር፡፡