የ፲፪ኛው ሐዊረ ሕይወት መርሐ ግብር በፎቶ

መጋቢት ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም

ማኅበረ ቅዱሳን ለ፲፪ኛ ጊዜ ያዘጋጀው የሐዊረ ሕይወት መርሐ ግብር በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በቾ ወረዳ ቤተ ክህነት ከአዲስ አበባ ከተማ በሰባ ሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቱሉ ጉጂ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዛሬው ዕለት ተካሒዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይም ከዐሥራ ሦስት ሺሕ ሁለት መቶ አምሳ በላይ ምእመናን መሳተፋቸው ታውቋል፡፡ መርሐ ግብሩ ከሰዓታት በፊት በጸሎት የተፈጸመ ሲኾን፣ የጉባኤውን አጠቃላይ ኹኔታም በሚከተሉት ፎቶዎች ትመለከቱ ዘንድ ጋበዝናችሁ፤

img_0137

ቱሉ ጉጂ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን

img_0275

ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና የጉባኤው ተሳታፊዎች በከፊል

img_0348

ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ቃለ ምዕዳን ሲሰጡ

img_0317

ብፁዕ አቡነ ዳንኤል ቃለ ምዕዳን ሲሰጡ

img_0092

img_0097

መርሐ ግብሩ በጸሎተ ወንጌል ሲከፈት

img_0103

img_0098

የጉባኤው ተሳታፊዎች ቆመው ጸሎተ ወንጌል ሲያስደርሱ

img_0290

የጉባኤው ተሳታፊዎች በከፊል

img_0237

ምክረ አበው አቅራቢ መምህራን

img_0243

img_0227

img_0271

የማኅበረ ቅዱሳን ዘማርያን የበገና ዝማሬ ሲያቀርቡ

img_0113

የመርካቶ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ሰ/ት/ቤት የጎልማሶች መዘምራን መዝሙር ሲያቀርቡ

img_0213

መጋቤ ስብሐት ዓለሙ አጋ የበገና ዝማሬ ሲያቀርቡ

img_0121

የጉባኤው ተሳታፊዎች በከፊል

img_0110

img_0160

img_0326

img_0329

img_0153

img_0180

img_0169

የጉባኤው ተሳታፊዎች በከፊል

img_0216

በጉባኤው የተገኙ የቱሉ ጉጂና የአካባቢው ምእመናን በከፊል

img_0005

የጉዞው ቅድመ ዝግጅት

img_0018

img_0021

img_0012

img_0047

ጉዞ ወደ ቱሉ ጉጂ

img_0076

የቱሉ ጉጂ አካባቢ ወጣቶች መንገድ ሲያስተካክሉ

img_0078

img_0081

የመኪኖች መቆሚያ እና የጉባኤው ቦታ በከፊል ከርቀት ሲታይ

img_0122

img_0087

ምእመናን ከመኪና ወርደው ወደ ጉባኤው ሲያመሩ

img_0083

img_0132

የጉባኤው ሥፍራ በከፊል

img_0350

ጉባኤው በጸሎት ከተፈጸመ በኋላ ምእመናን ወደ ተዘጋጁላቸው መኪኖች ሲመለሱ

img_0355

img_0352

img_0353

img_0360