የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ መጀመርን አስመልክቶ ከቅዱስ ፓትርያርኩ የተሰጠ መግለጫ

ጥቅምት ፲፪ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም

020

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የጠቅላይ ቤተ ክህነት፣ የማኅበረ ቅዱሳን፣ የመንግሥትና የግል መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኞች በተገኙበት በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ መጀመርን አብሥረዋል፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ የሰጡትን ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፤

001

002