01

የሕገወጥ ሕግ አስከባሪዎችን ሴራ ያከሸፈ ደብዳቤ

ሚያዚያ 26/2004 ዓ.ም.

ሚያዚያ 24 ቀን 2004 ዓ.ም. ሕገወጥ ሕግ አስከባሪዎች በሚል ርዕስ ሰሞኑን በጠቅላይ ቤተ ክህነት ስለተፈጸመ ድርጊት ማኅበረ ቅዱሳን መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡

 

የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሓላፊ የሆኑት ቆሞስ መልአከ ጽዮን አባ ኅሩይ ወንድይፍራው ሳያምኑበትና ሕጋዊ መስመሩን ሳይጠብቅ በጆቢራዎቹ አቀነባባሪነት የተዘጋጀውን ደብዳቤ ወጪ እንዳይሆን የሚገልጥ ትእዛዝ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ መዝገብ ቤት ሹም ለሆኑት ለወ/ት ዓለምፀሐይ ጌታቸው የላኩትን ደብዳቤ ከዚህ በታች አቅርበናል፡፡

 

01