001a

ወቅታዊውን ጉዳይ አስመልክቶ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ አወጣ

ጥር 9 ቀን 2005 ዓ.ም.

በዲ/ን ዮሴፍ ይኩኖአምላክ

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ወቅታዊውን ጉዳይ በማስመልከት፤ ትናንት ረቡዕ ጥር 8 ቀን 2005 ዓ.ም ባወጣው ባለ 5 ገጽ መግለጫ፥ በ3 ዐበይት ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጎ  ውሳኔ አሳልፏል፡፡

 

ቅዱስ ሲኖዶስ የመከረባቸውን አጀንዳዎችና ያተላለፈውን ውሳኔ የያዘው የመግለጫውን ሙሉ ቃል  አቅርበነዋል፡፡

001a002b003c004d005e