abuna m 2006

ቅዱስ ፓትርያርኩ ልደተ እግዚእን አስመልክቶ ቃለ ምዕዳን አስተላለፉ

ታኅሣሥ 25 ቀን 2006 ዓ.ም. 

 

abuna m 2006የ2006 ዓ.ም. የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት (ልደተ እግዚእ) በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምዕዳን አስተላለፉ፡፡

ቅዱስነታቸው ያስተላለፉትን ቃለ ምዕዳን ከዚህ በታች አቅርበነዋል፡፡

 lidt 2006 01lidt 2006 02