ልዩ የምክክር ጉባኤ

ግንቦት 27ቀን 2007ዓ.ም

በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእክል ሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት ከአባለቱ ጋር ግንቦት 29ቀን 2007ዓ.ም ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ የምክክር ጉባኤ ያደርጋል፡፡ ስለዚህ የአዲስ አበባ ማእከል አባላት በምክክር ጉባኤው እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

የአዲስ አበባ ማእከል፡፡