መንፈሳዊነት
ኦርቶዶክሳዊነት ርትዕት ሃይማኖት፣ ጽኑ እምነት፣ መልካም ምግባርና መንፈሳዊ እውቀት በአንድነት የተዋሐዱበት፤ አርአያ እግዚአብሔርን አጽንቶ በሐዋርያዊ የሕይወት ተጋድሎ እግዚአብሔርን በግብር ወደ መምሰል የሚታደግበት ፍጹም ሰማያዊ ሕይወት በመሆኑ፤ አባላት በየትኛውም ቦታ፣ ጊዜና ሁኔታ በማሰብ፣ በመናገር እና በመሥራት/በተግባር በሚገለጽ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ታንጸው፣ ፍኖተ አበውን ተከትለው፣ በታማኝነት እና በፈሪሐ እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለግላሉ::
«ለራሱ ገንዘብ የሚያመቻች በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ባለጠጋ ያልሆነ ሰው እንዲህ ነው»
ሦስተኛ እሑድ
ቅድስት ድንግል ማርያም
ጾመ ነቢያት
የድንግል ማርያም ስሞች
ስም ለፈጣሪም ሆነ ለፍጡራን ለመጠሪያነት ያገለግላል፡፡ ይህም ስም አንዱን ከሌላው ለይቶ የሚያሳውቅ የፍቅር መግለጫ ነው፡፡ በጽሑፍም ሆነ በቃል ማስተላለፍ የሚቻለው በስም አማካኝነት ነው፡፡ በብሉይ ኪዳንም ሆነ በሐዲስ ኪዳን እግዚአብሔር ለሚወዳቸውና ለመረጣቸው ሰዎች ስም ያወጣ እንደ ነበር ሁሉ፤ ሰዎችም ያወጡ መጠሪያ ይሰጡ ነበር፡፡ ይህም ስም የሚሰየመው ወይም መጠሪያ ሆኖ የሚሰጠው እንዲሁ በዘፈቀደ ሳይሆን መሠረታዊ ምሥጢርና ትርጉም አለው፡፡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን «እስመ ስሙ ይመርህ ኀበ ግብሩ» በማለት ስም ግብርን ሁኔታን እንደሚገልጽ መሥክረዋል፡፡
የማኅበረ ቅዱሳን መተዳደሪያ ደንብ
በሐምሌ ወር 1994 ዓ.ም ቅዱስ ሲኖዶስ ያጸደቀው የማኅበረ ቅዱሳን መተዳደሪያ ደንብ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ
ቅዱስ ሲኖዶስ ሦስት መምሪያዎች በሊቃነ ጳጳሳት እንዲመሩ ውሳኔ ሰጠ
በሰኖዶሱ አባላት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በሰላም መፈታቱንም ገለጸ
ከጥቅምት 12 እስከ 19/ 2002 ዓ.ም መደበኛ ስብሰባውን ያደረገው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የሰንበት ትምህርት ቤት ማደረጃ መምሪያን ጨምሮ ሌሎች ሁለት መምሪያዎችን በበላይ የሚመሩ ሦስት ሊቃነ ጳጳሳትን በመምረጥና 10 ነጥቦችን የያዘ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠ ናቀቀ፡፡
የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡቦንግና የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተጠመቁ
የመከሩ መሰብሰቢያ ጊዜው አሁን ነው
«በህልምም ተረድቶ ወደገሊላ ሀገር ሄደ፤……. ናዝሬት ወደምትባልም ከተማ መጥቶ ኖረ»
ጉባኤው ባለ 26 ነጥብ የአቋም መግለጫና የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ 28ኛው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 26 ነጥብ የጋራ የአቋም መግለጫና የውሳኔ ሐሳብ በማቅረብ ተጠናቀቀ፡፡