የቅርሶች ዘረፋን ለመከላከል
/in ርዕሰ አንቀጽ /by Mahibere Kidusanየኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የረጅም ዘመን ታሪክና የበርካታ ውድና ምትክ የሌላቸው እንዲሁም ማንኛውም መጠን ያለው ገንዘብ የማይተካቸው ታሪካዊና ዓለማቀፋዊ እውቅና ያላቸው ቅርሶች ባለቤት ነች፡፡ እነዚህ ሃይማኖታዊ እና ተፈጥሮአዊ ቅርሶቻችን ከቀደምት አባቶቻችንና አያቶቻችን የወረሰናቸው እኛም በተራችን ጠብቀንና ተንከባክበን ለቤተክርስቲያን ዕድገትና ለሀገራዊ ልማት እያዋልን ለመጪው ትውልድ የምናስተላልፋቸው መተኪያ የሌላቸው እሴቶቻችን ናቸው፡፡ ቅርሶች ያለፈውን፣ ነባሩንና ተተኪውን ትውልድ የሚያገናኙ የኅብረ ትውልድ ድልድዮች ናቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያን የእነዚህ ንዋይ ሊተምነው የማይችል ቅርሶች ግምጃ ቤት መሆኗ እና እኛም ልጆቿ የዚህ ታሪክ ተረካቢዎች በመሆናቸን መንፈሳዊ ፍስሐ ይሰማናል፡፡
የተዘጉ በሮች ይከፈቱ
/in የማኅበሩ መልእክት /by Mahibere Kidusanየይሁዳ ሰላምታ የቀሪ ሒሳብ ማስተካከያ ነው
/in የማኅበሩ መልእክት /by Mahibere KidusanCharacters display problem
/in ስብከት /by Mahibere KidusanProblem Descirption
The problem with display of characters is based on fonts that are installed on your machine. Fonts can be considered as the drawing instruction/picture for the computer so as to give us the display of the characters we …
ማኅበረ ቅዱሳን አምስት መጻሕፍትን አስመረቀ
/in ስብከት /by Mahibere Kidusanበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል አምስት አጻሕፍትን ጥር 30 ቀን 2001 ዓ.ም. አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ አስመረቀ
…
በቤተ ክርስቲያን ሥዕላት ዙሪያ የውይይት መርሐ ግብር ተካሄደ
/in ስብከት /by Mahibere Kidusanየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የራሷን የአሳሳል ዘይቤ ጠብቃ ተንከባክባ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንዳለባት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ባዘጋጀው የውይይት መርሐ ግቭር ተገለጸ …