የክርስትና መሠረተ እምነት በጸሎተ ሃይማኖት (ሁለተኛ መጽሐፍ) በሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ ሰው ባጠፋው ጥፋት ከደስታ ሕይወት ወጥቶ፣ ከክብሩ ተዋርዶና ወድቆ በችግርና በመከራ ኖሮ በመጨረሻ ሥጋው በመቃብር በስብሶ ሲቀር፣ ነፍሱ ደግሞ በሲዖል ስትሠቃይ በማየቱ ወልደ እግዚአብሔር ሰውን ከዚህ ክፉ ነገር ለማዳን ሰው ሆኖ ሕማምና ሞትን ተቀብሎ እንዳዳነው እናምናለን፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png 0 0 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2010-03-24 21:04:322010-03-24 21:04:32የክርስትና መሠረተ እምነት በጸሎተ ሃይማኖት (ሁለተኛ መጽሐፍ)
የክርስትና መሠረተ እምነት በጸሎተ ሃይማኖት (አንደኛ መጽሐፍ)በሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ እግዚአብሔር አምላክ የሁሉም አባት ነው መባሉ እርሱ ለፍጥረታት ሁሉ ማለት ለዓለም ሁሉ ሠራኢና መጋቢ ፣ ለሕዝብና ለአሕዛብ ሁሉ መሪና ጠባቂ በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹እርሱ በክፉዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና በጻድቃንና በኃጢያተኞችም ላይ ዝናቡና ያዘንባልና››(ማቴ.5፣45)፡፡ እርሱ የሰማይ ወፎችን ይመጋባቸዋል ፤ የሜዳ አበቦችንና የሜዳውን ሣር ሁሉ በልዩ ልዩ ኅብረ ቀለም ያስጌጣቸዋል ፣ ያለብሳቸዋልም (ማቴ. 6፣26-30)፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png 0 0 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2010-03-24 20:25:002010-03-24 20:25:00የክርስትና መሠረተ እምነት በጸሎተ ሃይማኖት (አንደኛ መጽሐፍ)
የትምህርተ ሃይማኖት መቅድምበሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀለ አሚንሰ መሰረት ይእቲ ወካልአኒሃ ሕንጻ ወንድቅ እሙንቱ- እምነት መሠረት ናት ፤ ሌሎቹ ግን ሕንጻና ግንብ ናቸው:: በማለት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሚያስገነዝበን እንደ ሕንጻና ግንብ ከሚቆጠሩት ከምግባርና ከትሩፋት ሁሉ በፊት የሃይማኖትን ቀዳሚነትና መሠረትነት ነው፡፡ መሠረት ሕንጻውን ሁሉ እንደሚሸከም እምነትም ምግባራትን ሁሉ ትይዛለች ፤ ሕንጻ ያለ መሠረት እንደማይቆም ምግባርም ያለ ሃይማኖት አይኖርም፡፡ ስለሆነም ከሁሉ በፊት የሃይማኖትን ትርጉም በማስቀደም ትምህርታችንን እንጀምራለን፡፡ ሙሉውን እዚህ በመጫን ያንብቡ http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png 0 0 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2010-03-24 20:21:032010-03-24 20:21:03የትምህርተ ሃይማኖት መቅድም
ነገረ ክርስቶስ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮበአቤል ሚካኤል ብርህት፣ ንጽህት፣ ጽድልት፣ የሆነች ቤተክርስቲያናችን ከምታስተምራቸው ትምህርቶች አንዱና ዋነኛው ነገረ ክርስቶስ ነው፡፡ በቤተክርስቲያን ትምህርት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ሥላሴ አንዱ አካል ወልድ ሲሆን ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የተካከለ ሲሆን በኋላኛ ዘመን ከእመቤታችን ከድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ ሰው ሆነ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png 0 0 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/dev/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2010-03-24 14:59:262010-03-24 14:59:26ነገረ ክርስቶስ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ