New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

ማኅበረ ቅዱሳን ከ40,000 በላይ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን አስመረቀ

 ሐምሌ 15 ቀን 2006 ዓ.ም.

እንዳለ ደምስስ

ማኅበረ ቅዱሳን በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ከ40,000 በላይ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችን አስመረቀ ፡፡

gebi 2006 1ማኅበረ ቅዱሳን ካሉት 46 የሀገር ውስጥ ማእከላት መካከል በ38ቱ ማእከላት አስተባባሪነት በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን መንፈሳዊ ትምህርት ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች አብዛኛዎቹ ዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛውን ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫና የሜዳልያ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ ከዩኒቨርስቲ ትምህርታቸው በተጓዳኝ መንፈሳዊ ዕውቀትን እንዲገበዩ በማድረግ ወደ ሥራ በሚሰማሩበትም ወቅት ራሳቸውን በመንፈሳዊውም በዓለማዊው ዕውቀት አዳብረው፤ በሥነ ምግባር ታንጸው ቤተ ክርስቲያንና ሀገራቸውን በታማኝነት እንዲያገለግሉ እንደሚረዳቸው በርካታ ተመራቂ ተማሪዎች ይገልጻሉ፡፡