New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

የሰዋስወ ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀመዛሙርትን አስመረቀ

ሰኔ 25 ቀን 2007 ዓ.ም.

በእንዳለ ደምስስ

001paulosበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ በብሉያት እና በሐዲሳት ትርጓሜ፤ እንዲሁም በቀንና በማታ በነገረ መለኮት ትምህርት በዲፕሎማ ያሰለጠናቸውን 218 ደቀመዛሙርት ሰኔ 25 ቀን 2007 ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ስብከተ ወንጌል አደራሽ አስመረቀ፡፡