የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ።የደብረ ልዑላን መድኃኔ ዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ላለፉት አምስት ዓመታት ያስተማራቸውን ፳፫ ደቀ መዛሙርት ግንቦት ፲፮/፪፳፲፰ ዓ/ም አስመርቋል። በማማያዝ ጉባኤ ቤቱ ዘመናዊ ባለ ሁለት ወለል የጉባኤ ቤቱን መንታ ሕንጻ ማስመረቁም ተነግሯል። የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በአጼ ቴዎድሮስ መሠረት ጣይነት የተጀመረና ጥንታዊ ጉባኤ ቤት ሲሆን በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት […] Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/2026/05/photo_2026-05-24_15-57-43.jpg 853 1280 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2026-05-25 10:11:352026-05-25 10:11:35የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ።
“ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር እንደሚከናወን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል አስታወቀግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል “ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር በዋናው ማእከል፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ማእከላት፣ በወረዳ ማእከላት እንዲሁም በግቢ ጉባኤያት እንደሚከናወን አስታውቋል። ማኅበረ ቅዱሳን ከያዛቸው ዕቅዶች መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዝሙራትን፣ የዜማ መሣሪያዎችንና ኪነ ጥበባትን በተመለከተ የተለያዩ መርሐ ግብራትን፣ ዐውደ ጥናቶችን […] Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/2026/05/photo_2026-05-16_14-32-06.jpg 904 1280 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2026-05-20 10:00:332026-05-20 10:00:33“ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር እንደሚከናወን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል አስታወቀ
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ያስተማራቸውን ዲያቆናት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመረቀበማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶማእከልያስተማራቸውንዲያቆናትማዕረገቅስናእንዲቀበሉበማድረግአስመረቀ ግንቦት ፲፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ላለፉት ሦስት ወራት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ዘጠኝ ወረዳዎች የተወጣጡ 17 ዲያቆናትን ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ከሠልጣኞቹ መካከል 8 ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ የተቀሩት ደግሞ ተጨማሪ የአቅም ማጎልበቻ ትምህርቶችን እንዲያገኙ መደረጉ ተገልጿል። ደቀ መዛሙርቱ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ሀገረ […] Read more https://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/2026/05/photo_2026-05-18_15-07-11.jpg 720 1280 Mahibere Kidusan http://eotcmk.org/a/wp-content/uploads/logo-4.png Mahibere Kidusan2026-05-19 13:48:362026-05-19 13:48:36በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ያስተማራቸውን ዲያቆናት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመረቀ
የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ።
የደብረ ልዑላን መድኃኔ ዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት ላለፉት አምስት ዓመታት ያስተማራቸውን ፳፫ ደቀ መዛሙርት ግንቦት ፲፮/፪፳፲፰ ዓ/ም አስመርቋል። በማማያዝ ጉባኤ ቤቱ ዘመናዊ ባለ ሁለት ወለል የጉባኤ ቤቱን መንታ ሕንጻ ማስመረቁም ተነግሯል። የደብረ ልዑላን መድኃኔዓለም የ፬ቱ ትርጓሜ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በአጼ ቴዎድሮስ መሠረት ጣይነት የተጀመረና ጥንታዊ ጉባኤ ቤት ሲሆን በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት […]
“ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር እንደሚከናወን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል አስታወቀ
ግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል “ሕያው ዜማከ ወሕያው ድርሳንከ” በሚል መሪ ቃል የዝክረ ቅዱስ ያሬድ መርሐ ግብር በዋናው ማእከል፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ማእከላት፣ በወረዳ ማእከላት እንዲሁም በግቢ ጉባኤያት እንደሚከናወን አስታውቋል። ማኅበረ ቅዱሳን ከያዛቸው ዕቅዶች መካከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዝሙራትን፣ የዜማ መሣሪያዎችንና ኪነ ጥበባትን በተመለከተ የተለያዩ መርሐ ግብራትን፣ ዐውደ ጥናቶችን […]
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ያስተማራቸውን ዲያቆናት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ አስመረቀ
በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶማእከልያስተማራቸውንዲያቆናትማዕረገቅስናእንዲቀበሉበማድረግአስመረቀ ግንቦት ፲፩/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማእከል ላለፉት ሦስት ወራት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ዘጠኝ ወረዳዎች የተወጣጡ 17 ዲያቆናትን ሲያሠለጥን የቆየ ሲሆን ከሠልጣኞቹ መካከል 8 ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ በማድረግ የተቀሩት ደግሞ ተጨማሪ የአቅም ማጎልበቻ ትምህርቶችን እንዲያገኙ መደረጉ ተገልጿል። ደቀ መዛሙርቱ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ሀገረ […]