ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትሪያሪክ ዘኢትዮጵያ በሐዋሳ ደማቅ አቀባባል ተደረገላቸው
የካቲት 12 ቀን 2006 ዓ.ም.
ዲ/ን ያለው ታምራት ከሐዋሳ
ጥር 29 ቀን 2006 ዓ.ም በእምነት ተቋማት ኀብረት በተዘጋጀው የሰላም ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሐዋሳ ለተገኙት ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትሪያሪክ ርዕሰ ሊቃለ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ እና ለሌሎች ሊቃነ ጳጳሳት በሐዋሳ ከተማ ምዕመናን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው፡፡