New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

መክሊት

በምድራዊ ሕይወታችን ሰዎች የራሳችን መክሊት አለን፤ ይህም የእግዚአብሔር መልካም ስጦታ ነው፡፡ ስጦታዎች ሁሉ ከእግዚአብሔር ናቸውና ፈጣሪያችን ከጊዜ (ዕድሜያችን) ጋር ለእያንዳንዳችን ተሰጥኦ አድሎናል፡፡ ለአንዱ ጥበብ ለሌላው ዕውቀት ይሰጣል፤ አንዱን የዋህ ሌላውን ደግሞ ትሑት ያደርጋል፤ አስተዋይነትን ወይንም ብልሀትንም ያድላለል፤ እንዲሁም አንዱን ባለጠጋ ሲያደርገው ገንዘብ የሌለውን ደግሞ ባለሞያ ያደርገዋል፤ አንዱን የሥዕል ተሰጥኦ ሲያድለው ሌላውን ደግሞ ድምጸ መረዋ ያደርገዋል፤ የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነውና፡፡…