• እንኳን በደኅና መጡ !

የነቢያት ሀገራቸው ቤተ ልሔም ደስ ይበልሽ

ክፍል አንድ ዲ/ን ዐቢይ ሙሉቀን የቃሉ ተናጋሪ የሶርያው ኤጲስ ቆጶስ ቅዱስ ኤፍሬም ነው፡፡ በአበው የተመሰለው ምሳሌ፣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት ፍጻሜውን ያገኘው በድንግል ማርያም እና ለአዳም የገባውን ቃል ኪዳንና ትንቢተ ነቢያትን ሊፈጽም ወደዚህ ዓለም በመጣው በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ስለዚህ የትንቢተ ነቢያት መፈጸሚያ የሆነችውን ድንግል ማርያምን ባመሰገነበት ድርሰቱ ተናግሮታል፡፡ ቅዱስ ኤፍሬም በሰኞ ውዳሴ ማርያም ድንግል […]

“የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” (፩ኛዮሐ. ፫፥፰)

መ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ  “የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ” በማለት የመሰከረው የመገለጡን ምክንያትም አያይዞ በመጥቀስ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ይህንን ምስክርነት የሰጠውም ስለ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ከዓለም አስቀድሞ ከባሕርይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ የተወለደ በመለኮቱ ከአብ ጋር አንድ የሆነ ከሦስቱ አካል አንዱ ወልድ በተለየ አካሉ በባሕርይ አባቱ በአብ፣በባሕርይ  ሕይወቱ  በመንፈስ  ቅዱስ፣በራሱም  ፈቃድ  ለድኅነተ  ዓለም […]

የጸሎት ጊዜያት

በእንዳለ ደምስስ ክፍል አምስት “የጽድቅን ጥሩር ልበሱ” በሚል ርእስ አራት ተከታታይ ክፍሎችን ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዛሬው ክፍል አምስት መርሐ ግብራችንም የጸሎት ጊዜያትን እንቃኛለን፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን የጸሎት ጊዜያት የታወቁ ናቸው፡፡ ጸሎትን አስመልክቶ ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት አድርገን ቤተ ክርስቲያናችን የደነገገቻቸውን ሰባቱን የጸሎት ጊዜያት ከነምክንያታቸው አንደሚከተለው እንመለከታለን፡- ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “ስለ እውነት ፍርድህ ሰባት ጊዜ በቀን አመሰግንሃለሁ” እንዲል(መዝ. […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን