• እንኳን በደኅና መጡ !

ለቅዱሳን የተሰጠችን ሃይማኖት ትጋደሉላት ዘንድ እማልዳችኋለሁ” (ይሁ.፩፥፫)

“ለቅዱሳን የተሰጠችን ሃይማኖት ትጋደሉላት ዘንድ እማልዳችኋለሁ” (ይሁ.፩፥፫) ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮዋን በመስበክ፣ የሚደርስባቸውን መከራ ሁሉ ታግሰው እስከ መጨረሻው በመጋደል ያሉትን በማጽናት፣ በእግዚአብሔር ቃል መረብነት አሕዛብንና አረማውያንን ካለማመን ወደ ማመን ይመጡ ዘንድ በማጥመድ ወደ ክርስያኖች ኅብረት የሚያስገቡትን ቅዱሳንን ቀን ሰይማ በዓላቸውን ታከብራለች፡፡ ከእነዚህ ቁጥር ስፍር ከሌላቸው ቅዱሳን ሰማዕታት መካከል ደግሞ የሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስና የሐዋርያው ቅዱስ […]

“የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ” (ገላ. ፮፥፪)

“የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ” (ገላ. ፮፥፪) የክርስቶስ ሕግ ምንድን ነው? መልሱ ፍቅር ነው፡፡ “ባልንጀራውን የሚወድ በባልንጀራው ላይ ክፉ ሥራ አይሠራም፤ ስለዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው፡፡” እንዲል (ሮሜ፲፫፥፲) በፍቅር ሕይወት መመላለስ እንዲገባን መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምረናል፡፡ ፍቅር የሕግ ሁሉ መሠረት ነውና “ፍቅራችሁ ያለ ግብዝነት ይሁን፤ ከክፉ ራቁ፤ በጎውንም ያዙ፤ ለጽድቅ አድሉ፤ እርስ በርሳችሁ በወንድማማችነት መዋደድ ተዋደዱ፣ የምትራሩም ሁኑ፤ […]

“እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” (ዮሐ. ፳፥፳፮-፳፱)

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ሞትን ሽሮ በትንሣኤው ትንሣኤአችንን ካወጀልን በኋላ በሳምንቱ ሐዋርያት በዝግ ቤት ውስጥ ሆነው ሳሉ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል እንደ ተነሣ እንዲሁ በር ክፍቱልኝ ሳይል በዝግ ቤት ውስጥ ሳሉ በመካከላቸው ተገኝቷል፡፡ ይህንንም ቀን ቅድስት ቤተ ክርስቲያችን “ዳግም ትንሣኤ” በማለት በድምቀት ታከብረዋለች፡፡ ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያትም በአከባበር፥ በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ […]

ማስታወቂያ

መልእክትዎን ይላኩልን