• እንኳን በደኅና መጡ !

ወጣትነትና ታማኝ አገልጋይነት

የሰው ልጅ በዚህች ምድር በሚኖረው ቆይታ ብዙ ትጋት፣ ብዙ ኃይልና ብዙ መነሳሳት የተሞላበት ዘመን የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው ጊዜ በተለየ አዲስ ግኝቶችን ለማግኘት፣ እጅግ ከባድና ውስብስብ የሚመስሉ ጉዳዮችን በድፍረት ለመጀመርና ለመሞከር ታላቅ ወኔና ድፍረት የታጠቀበት ዘመን የወጣትነት ዘመን ነው፡፡ የማወቅ፣ የመመራመር ጉጉት፣ የማገልገል ልዩ ትጋትና ቁርጠኝነትን የተላበሰ ዘመንም የሚታየው በወጣትነት ነው፡፡ አካላዊ፣ ማኅበራዊ፣ […]

“ያድነን ዘንድ ተነሥተህ አምላክህን ጥራ”(ዮና.፩፥6)

በእንዳለ ደምስስ እግዚአብሔር በአርአያውና በአምሳሉ ከሌሎች ፍጥረታት አልቆ የፈጠረው የሰው ልጅ የተሠራለትን ሕግና ትእዛዝ በማፍረስ፣ ለእርሱ የተሻለውን፣ የተሰጠውን ትቶ የተከለከለውን በማድረጉ ወደቀ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር የእጁ ሥራ የሆነው የሰው ልጅ(አዳም)  ቢበድልም ዝም ብሎ አልተወውም፡፡ አዳም ንስሓ በገባ ጊዜ እግዚአብሔር የአዳምን ከልብ የመነጨ ጸጸትና ልቅሶ ተመልክቶ ራራለት፡፡ “አምስት ቀን ተኲል ሲፈጸም ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ”(ቀሌ.፫፥፲፰-፲9) በማለት […]

“ከፊት ይልቅ ትጉ”(፪ኛ ጴጥ.፩፥፲)

በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ የወጣትነት የዕድሜ ክልል ብርቱ አቅማችን ተጠቅመን ከሌላው ጊዜ በተሻለ ብዙ ሥራ የምንሠራበት ወቅት  ነው፡፡  ትጋት  ለክርስቲያናዊ ሕይወት አስፈላጊ ነው፡፡  ምክንያቱም በክርስትና እምነታችን ዕለት ዕለት በጎ ተግባራትንና ትሩፋትን በመሥራት ኑኖአችን እግዚአብሔርን ማክበር ስለሚገባ ነው፡፡ በተለይም የወጣትነት ዕድሜ ክልል አብዝቶ በመጋደል መንፈሳዊ  ሩጫችንን ለማፋጠን አመቺ  ነው፡፡  በዚያው ልክ  ደግሞ  በወጣትነት ጊዜ  በራስ ሕዋሳት  መፈተንና […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን