• እንኳን በደኅና መጡ !

“የክርስቶስ መስቀል ከተቀበረበት ስለ መውጣቱ”

በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል በአይሁድ ክፋት ተቀብሮ ለሦስት መቶ አመታት ያህል ቆሻሻ እየተደፋበት ኖረ፡፡ በዚህ የአይሁድ የክፋት ሥራ በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች በነገሩ እያዘኑ ቢኖሩም ከተቀበረበት ለማውጣት ግን አቅም አልነበራቸውም፡፡ ነገር ግን ከተቀበረበት ለማውጣት የሚያስችል መብትም ሆነ ሥልጣን ባያገኙም የተቀበረበትን ሥፍራ ግን ለይተው ያውቁት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ […]

“ቅድስት”

በቀሲስ ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ቅድስት ይባላል፡፡  እንደሚታወቀው የዐቢይ ጾም ሳምንታት ሁሉ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውም   የእግዚአብሔር ባሕርይ የሚገለጽባቸውና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ስለ ማዳኑ ስለተቀበለው ጸዋትወ መከራ የሚያስረዱ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ሳምንት ዘወረደ፣ሙሴኒ፣ሕርቃል የሚሉ መጠሪያዎች ያሉት ሲሆን ዘወረደ ማለት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆነ፣ከሰማየ ሰማያት ወረደ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ ሕግ መጽሐፋዊንና ሕግ […]

“ከፊት ይልቅ ትጉ”(፪ኛ ጴጥ.፩፥፲)

በቀሲስ ኃለ ሚካኤ ብርሃኑ ክፍል ሁለት በክፍል አንድ ጽሑፋችን ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “ከፊት ይልቅ ትጉ” በማለት ያስተማረውን መነሻ አድርገን እንዴት መትጋት እንዳለብን እና በምን መትጋት እንደሚገባን የተወሰኑትን ተመልክተን ነበር፡፡ አሁንም ከዚያው ቀጥለን ልንተጋባቸው የሚገቡንን ሐዋርያው ዘርዝሮ ያስተማረንን እንመለከታለን፡፡ “በበጎነትም  ዕውቀትን ጨምሩ” ቅዱስ ጴጥሮስ ሁለተኛ መልእክቱን ሲጽፍ ራሱን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ባርያ እና ሐዋርያ በማለት ከገለጸ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን