• እንኳን በደኅና መጡ !

“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙርያ ይሰፍራል፤ ያድናቸውማል” (መዝ. ፴፫፥፯)

በዲ/ን ፍቃደ ሥላሴ ወ/ሰንበት “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙርያ ይሰፍራል፤ ያድናቸውማል” (መዝ. ፴፫፥፯) የተወደዳችሁ የክርስቶስ ልጆች፣ ዛሬ በዚህ ታላቅ ቀን ስለ ታላቁ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል፣ ስለ መላእክት ተፈጥሮና አገልግሎት፣ እንዲሁም ቅዱስ ሚካኤል ታላቅ ሥልጣን እንመለከታለን። ውድ የእግዚአብሔር ልጆች በዓለም ፈተናና መከራ ውስጥ ለምንገኝ ለእኛ “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል።” የሚለውን ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ […]

ጾመ ፍልሰታ፡- ታሪክ፣ ምስጢር፣ ምሳሌ እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶች

ከዲ/ን ኃይለማርያም ታደሰ ጾመ ፍልሰታ (የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጾም) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ካሉት ሰባቱ አዋጅ ጾሞች መካከል ምእመናን በታላቅ ፍቅር፣ ናፍቆትና መንፈሳዊ ተጋድሎ ከሚጾሟቸው ጾሞች አንዱ ነው። ይህ ጾም ከሐዋርያት ሕይወት፣ ከእመቤታችን ዕረፍትና ዕርገት፣ እንዲሁም ከሀገራችን ጥንታዊ የአብነት ትምህርት ቤት ሥርዓት ጋር ጥልቅ የሆነ መንፈሳዊ፣ ታሪካዊና ምሥጢራዊ ቁርኝት አለው። ፩. የጾሙ ስያሜ  “ጾመ ፍልሰታ” (ፍልሰታ) […]

ጉባኤ ቃና ዘግንቦት 2018 ዓ.ም

ማስታወቂያ

ጉባኤ ቃና ዘግንቦት 2018 ዓ.ም

Gubaa’ee Qaanaa Caamsaa, B.A 2018

Gubaa’ee Qaanaa Caamsaa, B.A 2018

ጉባኤ ቃና ዘግንቦት 2018 ዓ.ም

መልእክትዎን ይላኩልን