ማስታወቂያ
ማስታወቂያ

በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አገልግሎቱን በማጠናከር በግቢ ጉባኤያት ላይ ውጤታማ ሥራ ለመሥራትና ብቁ አገልጋዮችን ለማፍራት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቶቹን ለማስፈጸም ይረዳውም ዘንድ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ትኬት ሽያጭ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በማሠራጨት ላይ ይገኛል፡፡ እርስዎም ትኬቱን በመግዛት ትውልድን ለመቅረጽ በሚደረገው ጥረት ውስጥ አሻራዎን ያኑሩ፡፡
ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም
ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም
“እናቴ ሆይ ገድላችን እንፈጽም ዘንድ ጨክኝ በርቺ አትጠራጠሪ”
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደም ላይ ተመሥርታለችና ዙሪያዋን በከበቧት ስፍር ቁጥር በሌላቸው ቅዱሳን መላእክት፣ ቅዱሳን ጻድቃን ሰማዕታት ተጋድሎና ጸሎት የታጠረች ናት፡፡ “እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ፤ በተራራ ላይ የተሠራች ከተማ መሰወር አይቻላትም” (ማቴ. ፭፥፲፬) እንዲል መጽሐፍ ቅዱስ ቅዱሳንን በብርሃን ይመስላቸዋል፤ ቅዱሳን ወንጌልን በመስበክ ዓለምን አጣፍጠዋታልና፡፡ ቤተ ክርስቲያን ለእነዚህ ዓለምን ድል ለነሱ ቅዱሳን ከዓመት […]
“ዓላማዬ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን በዕውቀት ማነጽ ነው” (ሄኖክ ግዛው)
ሄኖክ ግዛው በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ፳፻፲፯ ዓ.ም ተመራቂ ነው፡፡ በሒሳብ ትምህርት ክፍል አጠቃላይ ውጤት የትምህርት ክፍሉ ሜዳልያና በዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ ውጤት ደግሞ 3.99 በማስመዝገብ በከፍተኛ ውጤት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ዩኒቨርሲቲውም በመደበኛ መምህርነት በመቅጥር የሁለተኛ ዲግሪውንም ስፖንሰር በማድረግ እንዲማር ዕደል ሰጥቶታል፡፡ ሄኖክ ይህንን ውጤት እንዴት ማምጣት ቻለ? የቤተሰቦቹና የመምህራኑ ድርሻ ምን ነበር? አስተዳደጉና ለትምህርት የሰጠውን ትኩረት አስመልክተን ከዝግጅት […]
ማስታወቂያ
በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አገልግሎቱን በማጠናከር በግቢ ጉባኤያት ላይ ውጤታማ ሥራ ለመሥራትና ብቁ አገልጋዮችን ለማፍራት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቶቹን ለማስፈጸም ይረዳውም ዘንድ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ትኬት ሽያጭ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በማሠራጨት ላይ ይገኛል፡፡ እርስዎም ትኬቱን በመግዛት ትውልድን ለመቅረጽ በሚደረገው ጥረት ውስጥ አሻራዎን ያኑሩ፡፡