• እንኳን በደኅና መጡ !

ከትንሣኤ ማግሥት እሰከ ዳግም ትንሣኤ የቀናት ስያሜዎች

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ማግስት አንሥቶ እስከ የሚቀጥለው እሑድ (ዳግም ትንሣኤ) ያሉትን ቀናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለእያንዳንዳቸው ዕለታት ስያሜ ሰጥታ ታስባቸዋለች፡፡ እነዚህንም ቀጥለን እንመለከታቸዋለን፡፡ ፩. የትንሣኤ ማግሥት/ ሰኞ ማዕዶት (ሽግግር) ወይም ፀአተ ሲኦል ነፍሳት ከሲኦል እሥራት ነጻ መውጣታቸው እንዲሁም ከሞት ወደ ሕይወት መሸጋገራቸው የሚታሰብበት ዕለት ነው፡፡ ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለ፶፻፭፻ (አምስት ሺህ አምስት መቶ) ዘመን […]

“ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል” (ዮሐ. ፲፩፥፳፭)

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን……. በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን አሰሮ ለሰይጣን …….. አግዓዞ ለአዳም ሰላም….…. እምይእዜሰ ኮነ……. ፍሥሓ ወሰላም ትንሣኤ የሚለው ቃል “ተንሥአ፤ ተነሣ” ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙ መነሣት ማለት ነው፡፡ ይኸውም የሰው ልጅ ሞቶ ሥጋው ፈርሶና በስብሶ እንደማይቀር እና በዳግም ምጽአት ጊዜ እንደሚነሣ የሚያመለክት ነው፡፡ የሰው ልጅ ከፈጣሪ የተሰጠውን ትእዛዝ […]

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት

አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን በገነት ሳሉ አትብሉ የተባሉትን ዕፀ በለስን ቀጥፈው በመብላታቸው ከገነት ለመባረራቸው ምክንያት ሆነ፡፡ አዳምም ጸጋው በመገፈፉ ምክንያት በገነታ ካሉ ዛፎች መካካል ቅጠል አገልድሞ ተሸሸገ፡፡ አእግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ያደረጉት ሁሉ ያውቃልና “አዳም አዳም የት ነህ?” ሲል ተጣርቷል፡፡ አዳም ግን በፈጣሪው ፊት መቆም አልቻለምና ከትእዛዙ ተላልፎ ዕፀ በለስን በልታልና እንደተሸሸገ ተናገረ፡፡ በሔዋን ላይ […]

ማስታወቂያ

ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም

ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም

መልእክትዎን ይላኩልን