ማስታወቂያ
ማስታወቂያ

በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አገልግሎቱን በማጠናከር በግቢ ጉባኤያት ላይ ውጤታማ ሥራ ለመሥራትና ብቁ አገልጋዮችን ለማፍራት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቶቹን ለማስፈጸም ይረዳውም ዘንድ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ትኬት ሽያጭ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በማሠራጨት ላይ ይገኛል፡፡ እርስዎም ትኬቱን በመግዛት ትውልድን ለመቅረጽ በሚደረገው ጥረት ውስጥ አሻራዎን ያኑሩ፡፡
ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም
ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም



በዓለ ሃምሳና ተግዳሮቶቹ
ከመምህር ተፈሪ መንገሻከሁሉ አስቀድመን እንኳን ለጌታችንንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ በማለት መንፈሳዊ ሰላምታችንን እናቀርባለን።አሁን የምንገኝበት ወቅት በዓለ ሃምሳ ነው። ይህ ወቅት የሞት ኃይል የተሰበረበት፣ የሰው ልጅ ነጻነት የታወጀበትና የመቃብር ድንጋይ ተንከባሎ የሕይወት ብርሃን የበራበት ነው።ሆኖም ግን፣ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ወይም ለክርስቲያን ወጣቶች ይህ ወቅት ሌላ ፈተና ይዞ መጥቷል። ዓቢይ ጾምን በከፍተኛ ተጋድሎ፣ […]
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ
ከመምህር ተፈሪ መንገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ “የሰማዕታት ኮከብ” ተብሎ ይጠራል። እርሱ በምድራዊ ሥልጣኑና በሀብቱ ሳይወሰን፣ እውነተኛውን የክርስቶስን ፍቅር በመከራ ውስጥ ሆኖ መስክሯል። “እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ” (ራእ. ፪፥፲) የሚለው መለኮታዊ ቃል በሕይወቱ ተተርጉሞ እናገኘዋለን።ለዛሬው የግቢ ጉባኤ ተማሪ፣ የሰማዕቱ ጊዮርጊስ ገድል ትልቅ ትርጉም አለው። ግቢ ውስጥ የሚገጥሙን ልዩ ልዩ የሐሳብ፣ የሱስና የግብረገብነት ፈተናዎች […]
“ዓይናቸውም ተከፈተ ዐወቁትም” (ሉቃ. ፳፬፥፴፩)
ከመምህር ተፈሪ መንገሻበክርስቶስ ትንሣኤ ብርሃን የምትመላለሱና በትንሣኤው ኃይል የታደሳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፣ እንደምን ሰነበታችሁ? ይህ ሰሞን በቤተክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት የበዓለ ትንሣኤ ሦስተኛው እሑድ ሲሆን ይህም በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬ ላይ የተመዘገበው “የኤማሁስ መንገደኞች” ድንቅ ምሥጢር የሚዘከርበት ሳምንት ነው።በዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የምናገኘው የሰው ልጅ ከጥርጣሬ ወደ እምነት፣ ከኀዘን ወደ ደስታ፣ እንዲሁም ከሞት ወደ ትንሣኤ የሚያደርገው ታላቅ […]