• እንኳን በደኅና መጡ !

ቃና ዘገሊላ

ይህ በዓል ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከዘጠኙ ንዑሳን በዓላት መካከል አንዱ ሲሆን ይህም ጥር ፲፪ቀን ይውላል፡፡ የቃና ዘገሊላ ጥንተ ነገሩ ወይም ታሪኩ የተፈፀመው የካቲት ፳፫ ቀን ነው፡፡ ነገር ግን አባቶቻችን የውኃን በዓል ከውኃ በዓል ጋር ለማክበር ብለው የየካቲቱን በዓል ወደ ጥር ፲፪ አምጥተውታል፡፡ ይህም ውኃ ወደ ወይን የተለወጠበትን በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር በማስተሳሰር ለማክበር […]

ጥምቀት

የጥምቀት ትርጉም እና ምንነት ጥምቀት ማለት አጥመቀ(አጠመቀ) ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መነከር፣ መጥለቅ፣ መደፈቅ፣ በውኃ ውስጥ መጠመቅ ማለት ነው። በሌላ አገላለጽ፡- ጥምቀት አስተርእዮ ወይም መገለጥ  ማለት ነው። (ነገረ ሃይማኖት ዘተዋሕዶ ገጽ ፻፵፭)። በግሪክ ደግሞ ኤጲፋንያ ሲባል ትርጓሜውም መለኮት የተገለጠበት ማለት ነው (ስንክሳር ዘጥር ፲፩)።ይህም የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት የተገለጠበት ታላቅ ምሥጢር መሆኑን የሚያመለክት […]

ከተራ

እንኳን አደረሳችሁ፣ አደረሰን! ከተራ፦ ከተረ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥል ይውላል፡፡ የምንጮች ውኃም ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይፈስ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን “ከተራ” […]

ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

በማኅበረ ቅዱሳን የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበሪያ አገልግሎቱን በማጠናከር በግቢ ጉባኤያት ላይ ውጤታማ ሥራ ለመሥራትና ብቁ አገልጋዮችን ለማፍራት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቶቹን ለማስፈጸም ይረዳውም ዘንድ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ትኬት ሽያጭ ከሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በማሠራጨት ላይ ይገኛል፡፡ እርስዎም ትኬቱን በመግዛት ትውልድን ለመቅረጽ በሚደረገው ጥረት ውስጥ አሻራዎን ያኑሩ፡፡

ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም

ጉባኤ-ቃና መጽሔት-ነሐሴ-2016-ዓ.ም

መልእክትዎን ይላኩልን