• እንኳን በደኅና መጡ !

“በወንድማማችነትም ፍቅርን ጨምሩ” (፪ኛጴጥ.፩፥፯)

በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሦስት ፍቅር የሁሉ ማሰሪያ ነው፡” የሺህ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ” “እንደሚባለው የምግባራት ሁሉ መደምደሚያ  ፍቅር ነው፡፡ ስለዚህ በወንድማማችነት ፍቅር መጨመር እንደሚገባ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ አስገንዝቦናል፡፡ “እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም   ዕዳ አይኑርባችሁ ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ” (ሮሜ.፲፫፥፰) ብሏልና፡፡ የሕግ ሁሉ ፍጻሜው ፍቅር ነው፡፡ እሱም በሁለት መልኩ ይፈጸማል የመጀመሪያው ሕግ […]

“ጾም ትፌውስ ቁስላ ለነፍስ” (ጾመ ድጓ)

ጾም ሥጋ ለነባቢት ነፍስ ትገዛ ዘንድ የተሠራ ሕግ ነው፡፡ ልዑለ ባሕርይ ቅዱስ እግዚአብሔር በጥንተ ልደት ሰውን /አዳምን/ እንዲህ ብሎ አዘዘው፡፡ “ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፣ ነገር ግን መልካሙንና ክፉውን ከምታስታውቀው ዛፍ አትብላ፡፡ ከእርሱ በበላህ ቀን የሞት ሞትን ትሞታለህና፡፡” (ዘፍ.፪፤፲፮) ሲል የጾምን ሕግ ሲያስተምረው እናያለን፡፡ ከዐራቱ ባሕርያተ ሥጋና ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተፈጠረው ሰው ለራሱ ሁለት ባሕርያት አሉት፡፡ […]

“ታስበው ዘንድ ሰው ምንድን ነው?” (መዝ.፰፥፬)

ሊቀ ነቢያት ሙሴ እግዚአብሔር ሰውን በመልኩ እንደ ምሳሌው መፍጠሩን  ጽፎልናል (ዘፍ.፩፥፳፮)፡፡ ከሃያ ሁለቱ ሥነ ፍጥረታትም በእግዚአብሔር መልክ የተፈጠረ ሰው ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ ክቡር ሆኖ የተፈጠረ ሰው በብዙ መንገድ እግዚአብሔርን ሲበድል ይታያል፡፡ ከመጀመሪያው ሰው አዳም ጀምሮ የሰው ድካሙንና በደሉን ስናይ እንደ ቅዱስ ዳዊት ሰው ምንድን ነው? እንላለን፡፡ ከዚያ በላይ ደግሞ እጅግ የሚያስደንቀው እንዲህ ለሚበድለው […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን