• እንኳን በደኅና መጡ !

ታቦት ምንድን ነው?

…በመ/ር ማዕበል ፈጠነ… ሕገ እግዚአብሔር በወረቀት ላይ መጻፍ ሲጀምር በብዙ ቁጥር የሚቆጠሩ ምሥጢራት በእግዚአብሔር አንደበት ለሊቀ ነቢያት ሙሴ ተነግረዋል፡፡ ነቢዩ ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል በቃል ከተነጋገረባቸው አንዱ ምሥጢር ደግሞ ‹‹እንደ ቀደመው የድንጋይ ጽላት ቅረፅ›› የሚለው ትእዛዝ ነው፡፡ ይህም ‹‹እግዚአብሔር ሙሴን አለው ‹‹ሁለት የድንጋይ ጽላት እንደ ፊተኛው አድርገህ ቅረፅ፤ ወደእኔም ወደ ተራራው ውጣ በሰበርሃቸው በፊተኞቹ ጽላቶች […]

በፍቅር መኖር

…በመ/ር ኃይለ ሚካኤል ብርሃኑ… በክርስቲያናዊ ሕይወት ለመኖር የወሰነ ሰው ሰውን ሁሉ ሊወድ ይገባል፡፡ ፍቅር ሲባል ፍትወታዊ የጾታ ፍቅር ሳይሆን ሁሉንም ሰው ሳይለያዩ መውደድ ነው፡፡ ለዚህ ነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሕግጋት ሁሉ ፍቅርን ያስበለጠው፡፡ (ዮሐ. 15፥12) ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ሲጠቅስ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ  ናስ ወይም እንደሚንሿሿ ጸናጽል ሆኛለሁ፤ ትንቢትም ቢኖረኝ […]

መንፈሳዊ ሰው እና ሳይንሳዊ ምርምር (ክፍል ሁለት)

ጥያቄ ፫፡-  ሳይንሳዊ የምርምር ዘዴ ብዙ ጊዜ መነሻው ጥርጥር ነው፡፡ ማለት በአንድ ጉዳይ ላይ፣ በአንድ ነገር ላይ እርግጠኛ የሆነ የታወቀ ነገር ስለሌለ ከዛ ጥርጥር በመነሳት ነው ያን ነገር ወደ ማጥናት፣ አዲስ ግኝት ወደማግኘት የሚኬደው፤ ለአንድ መንፈሳዊ ሰው ዶግማዊ በሆኑ ነገሮች ተምሮ የአባቶቹን ትውፊት ተቀብሎ ከሚኖር መንፈሳዊ ሰው በነገሮች ላይ ከጥርጥር መነሣት አይከብደውምን? አያስቸግረውምን? ዲ/ን ያረጋል፡- […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን