መንፈሳዊነት
ኦርቶዶክሳዊነት ርትዕት ሃይማኖት፣ ጽኑ እምነት፣ መልካም ምግባርና መንፈሳዊ እውቀት በአንድነት የተዋሐዱበት፤ አርአያ እግዚአብሔርን አጽንቶ በሐዋርያዊ የሕይወት ተጋድሎ እግዚአብሔርን በግብር ወደ መምሰል የሚታደግበት ፍጹም ሰማያዊ ሕይወት በመሆኑ፤ አባላት በየትኛውም ቦታ፣ ጊዜና ሁኔታ በማሰብ፣ በመናገር እና በመሥራት/በተግባር በሚገለጽ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ታንጸው፣ ፍኖተ አበውን ተከትለው፣ በታማኝነት እና በፈሪሐ እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለግላሉ::
የወርቃማው ዘመን ወርቃማ ደራሲ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
መጋቢት 12 ቀን ከሰዓት በኋላ 6 ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ስብሰባ ማዕከል፡፡
ሀብዎሙ ዘይቤልዑ
የሚበሉትን ስጡአቸው(ክፍል አንድ)
ማቴ. 14.16
ገብርሔር
በዓለማችን የመጀመሪያ የሆነው የአባ እንጦንስ ገዳም በዐሥራ አራት ሚሊዮን ዶላር እድሳት ተደረገለት
ገዳሙ አንድ ሺሕ ስድስት መቶ ዓመታትን አስቆጥሯል
በሻምበል ጥላሁን
በዓለም የመጀመሪያው የምንኩስናና የገዳማውያን ኑሮ መሥራች የሆነው የአባ እንጦንስ ገዳም በግብፅ መንግሥት በዐሥራ አራት ሚሊዮን ዶላር ወጪ እድሳት ተደርጎለት ለአገልግሎት መዘጋጀቱን ቢቢሲ የካቲት 4 ቀን 2002 ዓ.ም ዘገበ፡፡ በግብፅ የሚገኘው የቅዱስ እንጦንስ ገዳም ከአንድ ሺሕ ስድስት መቶ ዓመት በላይ ዕድሜ ያለው ጥንታዊ ገዳም ነው፡፡
በገና እንደርድር
ከጋምቤላ ክልል የመጡ ሠልጣኞች ተመረቁ
ለገዳሙ ካህናትና ዲያቆናት መሠረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጣቸው
ለሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ሥራ ድጋፍ ተጠየቀ
ማኅበሩ የንብ እርባታ ፕሮጀክቱን አስረከበ
ደራሲዋ መጽሐፋቸውን ለሕንፃ ግንባታ ሥራ አበረከቱ
በደረጀ ትዕዛዙ