መንፈሳዊነት
ኦርቶዶክሳዊነት ርትዕት ሃይማኖት፣ ጽኑ እምነት፣ መልካም ምግባርና መንፈሳዊ እውቀት በአንድነት የተዋሐዱበት፤ አርአያ እግዚአብሔርን አጽንቶ በሐዋርያዊ የሕይወት ተጋድሎ እግዚአብሔርን በግብር ወደ መምሰል የሚታደግበት ፍጹም ሰማያዊ ሕይወት በመሆኑ፤ አባላት በየትኛውም ቦታ፣ ጊዜና ሁኔታ በማሰብ፣ በመናገር እና በመሥራት/በተግባር በሚገለጽ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ታንጸው፣ ፍኖተ አበውን ተከትለው፣ በታማኝነት እና በፈሪሐ እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለግላሉ::
1ዐ.2 የአንዳንድ አገናዛቢ አጸፋዎች ዝርዝር
ኅዳር 12 ቀን 2007 ዓ.ም.
በመ/ር ደሴ ቀለብ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፊሎሎጂ መምህር
ካልእ = ሌላ፣ ካልእከ / ሌላህ/፤ ካልእኪ የሌላሽን
ቀደምት =/የቀድሞ ሰዎች/፤ ቀደምትክሙ / የቀድሞ ሰዎች የሆኗችሁ ለእናንተ/
ክልኤ = ሁለት፣ ክልኤሆሙ / ሁለታቸው/፤ ክልኤነ / ሁለታችን /፤ ክልኤክሙ / ሁለታችሁ/
በበይናት = በመካከል እርስ በርስ፤ በበይናቲነ/ እርስ በርሳችን /፤ በበይናቲሆሙ / እርስ በርሳቸው/፤ በበይናቲክሙ / እርስ በርሳችሁ/
ማኅበረ ቅዱሳን በትግራይ ሦስት ገዳማት የተገበራቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ
•ለፕሮጅክቶቹ ማስፈጸሚያ ከ3 ሚሊዮን 180 ሺሕ ብር በላይ ወጪ ሆኗል፡፡
ኅዳር 11 ቀን 2007 ዓ.ም.
በእንዳለ ደምስስ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቀባበል ተደረገላቸው
መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ ህዳር 09 ቀን 2007 ዓ.ም. በ2007 ዓ.ም የጥቅምት ሲኖዶስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው የተመደቡት ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ ሥራ ለመጀመር ከሀገረ ስብከቱ ሠራተኞች፣ ከአጥቢያ ገዳማትና አድባራት ሓላፊዎች፣ ጸሐፊዎችና ምእመናን ጋር ትውውቅ አድርገዋል፡፡ ብጹዕነታቸው የሥራ መጀመሪያቸው ለሆነው የትውውቅ መርሐ ግብር ወደ ሀገረ ስብከታቸው ሲሔዱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ […]
ከ2004- 2007 ዓ.ም. በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት 16,630 አዳዲስ አማንያን ተጠመቁ
ኅዳር 8 ቀን 2007 ዓ.ም.
በእንዳለ ደምስስ
የጀበራ ማርያም አንድነት ገዳምን ዳግም ለማቋቋም ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑ ተገለጸ
ጥቅምት 29 ቀን 2007 ዓ.ም.
በእንዳለ ደምስስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በጸሎተ ምኅላ ተጀመረ
ጥቅምት 11 ቀን 2007ዓ.ም. መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚደረገው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ ጥቅምት 11ቀን 2007ዓ.ም. ከቀኑ ዐሥር ሰዓት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎተ ምኅላ ተጀመረ፡፡ የጥቅምት 2007 ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ከጥቅምት 12 ቀን 2007 ዓ.ም. […]
ቅዱሳን ፓትርያርኮችና ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትሥርዓተ ጸሎትና ፍትሐት ተፈጸመላቸው
ጥቅምት 10 ቀን 2007 ዓ.ም.
ይብረሁ ይጥና
የ33ኛው ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ባለ 21 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ
ጥቅምት 8 ቀን 2007 ዓ.ም.
መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ
የ33ኛው ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ሀገረ ስብከቶችን ሪፖርት አደመጠ፡፡
ጥቅምት 8 ቀን 2007 ዓ.ም.
መ/ር ሳሙኤል ተስፋዬ
ሦስተኛ ቀኑን የጠናቀቀው የ33ኛው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ሀገረ ስብከቶችና ሪፖርት አድምጦ አጠናቋል፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን የጠራው የ”አጋርነት መግለጫ” መርሐ ግብር የለም!
ጥቅምት 8 ቀን 2007 ዓ.ም.
እሑድ ጥቅምት ዘጠኝ ቀን 2007 ዓ.ም ማኅበረ ቅዱሳን እየደረሰበት ያለውን ክስ በመቃወም ለማኅበሩ ያለንን አጋርነት እንግለጽ በሚል ባልታወቁ አካላት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የተጠራውን መርሐ ግብር አስመልክቶ፤ ማኅበሩ መርሐ ግብሩ እንዲደረግ ጥሪ ያላቀረበ መኾኑንና ስለጠራውም አካል ምንም ዓይነት ዕውቀት እንደሌለው የማኅበሩን ሕዝብ ግንኙነት በመጥቀስ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ ማኅበሩ የሰጠውን አጭር መግለጫ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡