በኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በክርስቲያኖች ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አስመልክቶ ከማኅበረ ቅዱሳን የተሰጠ ማሳሰቢያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰሞኑን በኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በሚኖሩ በክርስቲያኖች ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ ላወጣችው መግለጫ የክልሉ መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ የሰጠውን ማስተባበያ መንግሥት በድጋሚ እንዲያጤነው ለማሳሰብና የማኅበሩን አቋም ማሳወቅ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ማኅበረ ቅዱሳን ይህን ማሳሰቢያ መስጠት አስፈላጊ ሆኗል፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ
የሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ እና ግድያውን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል በአንዳንድ ዞኖች ተቀነባብረው በተፈጸሙ ጥቃቶች የተጎዱ ኦርቶዶክሳውያንን መርዳትንና መልሶ ማቋቋምን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ