“ደቀ መዛሙርት የቤተ ክርስቲያን ደጀን ናቸው።” ሲሉ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ ተናገሩ።
ብፁዕነታቸው ይህን ያሉት የምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ለሁለት ዓመታት ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙርት ባስመረቀበት ዕለት ነው። ማኅበረ ቅዱሳን ያስገነባውና ለሀገረ ስብከቱ ያስረከበው ብቸኛው የጭሮ ደ/ሰ/ቅ/እግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያን አዳሪ አብነት ት/ቤት ነሐሴ 17/ 2018 ዓ/ም 22 ደቀ መዛሙርትን ለሁለተኛ ግዜ አስመርቋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ተገኝተው ቃለ በረከት የሰጡት የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ ‘’ […]
