New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

የአሜሪካ ማእከል በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚያስተምሩ ሰባክያንን አሠለጠነ

በዋና ክፍሉ ሪፖርት እንደ ተገለጸው የሥልጠናው ዓላማ ሠልጣኞቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ወንጌልን ሊያዳርሱ የሚችሉበትን ዕውቀትና ክህሎት እንዲያዳብሩ ለማገዝ ሲኾን፣ ትምህርተ ሃይማኖት (ዶግማ)፣ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን፣ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ ታሪከ ቤተ ክርስቲያን እና የስብከት ዘዴ በሥልጠናው የተካተቱ የትምህርት ክፍሎች ናቸው፡፡ ሥልጠናው የተሰጠውም በዲሲና አከባቢው ሀገረ ስብከት በአትላንታ ጆርጅያ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ወአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ከየካቲት ፱-፲፩ ቀን ፳፻፲ ዓ.ም ነው፡፡