New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

በአገልግሎታችን የሚከሰቱ ፈተናዎችን የምናልፋቸው በእግዚአብሔር ኃይል ነው

 ኅዳር 23 ቀን 2007 ዓ.ም.

ማኅበረ ቅዱሳን ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት መጠናከር በርካታ ተግባራትን እንደ አንድ የቤተ ክርስቲያን ልጅነቱ ሲፈጽም የቆየ የአገልግሎት ማኅበር መሆኑ ይታወቃል፡፡ ምንም እንኳን ማኅበሩ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለመንፈሳዊ ዓላማ የተቋቋመ ቢሆንም መልካም ነገርን የማይወደው ጥንተ ጠላት ሰይጣን ዲያብሎስ የተለያዩ ፈተናዎችን ሲጋርጥበት ኖሯል፡፡ ማኅበሩም የሚደርሱበትን ፈተናዎች ከምእመናን፣ ከካህናትና ከብፁዓን አባቶች ጋር በመሆን በትዕግሥትና በጸሎት ሲያልፋቸው ቆይቷል፡፡