New Search

If you are not happy with the results below please do another search

1 search result for:

1

ማኅበረ ቅዱሳን የአልባሳት ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጀ

ታኅሣሥ 18 ቀን 2006 ዓ.ም.

በታመነ ተ/ዮሐንስ

tena gedamateበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን ‹‹የአብነት መምህራንና ተማሪዎችን ጤና ለመጠበቅ›› በሚል ከታኅሣሥ 1 እስከ ጥር 6 ቀን 2006 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ መርሐ ግብር አዘጋጀ፡፡