ማኅበረ ቅዱሳን ከሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ወጥቶ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሥር እንዲመራ ቅዱስ ሲኖዶስ ወሰነ፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን ከሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ወጥቶ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሥር እንዲመራ ቅዱስ ሲኖዶስ ወሰነ፡፡ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የዘንድሮውን መደበኛ የርክበ ካህናት ስብሰባ በልዩ ልዩ የአጀንዳ ነጥቦች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ በማሳለፍ ተጠናቀቀ፡፡ ከጉባኤው መጠናቀቅ በኋላ ውሳኔዎቹን በተመለከተ ከልዩ ልዩ የመገናኛ ብዙሃን ለተወከሉ ጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ […]