• እንኳን በደኅና መጡ !

የኒቆዲሞስ መንፈሳዊ ዕድገት

ኤልያስ ገ/ሥላሴ አሐቲ፣ ቅድስት፣ ኵላዊት እና ሐዋርያዊት የሆነችው ቤተክርስቲያናችን እኛ ምእመኖቿ በዓለም ሐሳብ ድል እንዳንነሣ፣ ይልቅስ ፍትወታትን ሁሉ ድል አድርገን ራሳችንን ገዝተን (ተቈጣጥረን) በውስጣችን ፈቃደ እግዚአብሔርን አንግሠን ምድራዊውን ሳይሆን ሰማያዊውን እያሰብን እንድንኖር በዓመቱ ውስጥ በተለያዩ ወራት የሚጾሙ አጽዋማትን ሠርታልናለች፡፡ ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ አንዱና ዋነኛው ደግሞ አሁን በዚህ ወቅት እየጾምነው ያለነው ዐቢይ ጾም ነው፡፡ ዐቢይ ጾም […]

“ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ”(ኢዩ.፪፥፲፫)

በእንዳለ ደምስስ ይህንን ቃል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነቢዩ ኢዩኤል ላይ አድሮ ልባቸው ለደነደነና ኃጢአት በመሥራት ለሚተጉት አይሁድ የተናገረው ተግሣጽ ነው፡፡ እግዚአብሔር በባሕርይው ታጋሽ፣ ሁሉን ቻይ ሲሆን ስለ በደላቸው ብዛት ማጥፋት ሲችል ይመለሱ ዘንድ ከመካከላቸው ነቢያትን እያስነሣ ሲገስጻቸው እንመለከታለን፡፡ ስለ ኃጢአታቸው ተጸጸተው  ወደ እርሱ ለሚጮኹ፣ ልብሳቸውን ሳይሆን ልባቸውን ለሚቀዱ ራሳቸውን ለአምላካቸው አሳልፈው ለሚሠጡ ደግሞ ምሕረቱ ቅርብ […]

“በወንድማማችነትም ፍቅርን ጨምሩ” (፪ኛጴጥ.፩፥፯)

በቀሲስ ኃይለሚካኤል ብርሃኑ ክፍል ሦስት ፍቅር የሁሉ ማሰሪያ ነው፡” የሺህ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ” “እንደሚባለው የምግባራት ሁሉ መደምደሚያ  ፍቅር ነው፡፡ ስለዚህ በወንድማማችነት ፍቅር መጨመር እንደሚገባ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ አስገንዝቦናል፡፡ “እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም   ዕዳ አይኑርባችሁ ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ” (ሮሜ.፲፫፥፰) ብሏልና፡፡ የሕግ ሁሉ ፍጻሜው ፍቅር ነው፡፡ እሱም በሁለት መልኩ ይፈጸማል የመጀመሪያው ሕግ […]

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

መልእክትዎን ይላኩልን